Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በድርቅ ጉዳት ለደረሠባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ጉዳት ለደረሠባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግሥት መረጃ እንደሚያሳየው አሁን ላይ በሰሜን ጎንደር፣ ዋግኸምራ እንዲሁም ሰሜን ወሎ አካባቢዎች ድርቅ ተከሥቷል። የተከሠተው…

ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የዝቅተኛና መካከለኛ መስመር ቅድመ ጥገና ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የዝቅተኛና መካከለኛ መስመር ቅድመ ጥገና ሥራ መከናወኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ609 ትራንስፎርመሮች የአቅም ማሳደግ ሥራ መከናወኑን ነው…

ኤችፒሲ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኤችፒሲ” የተሰኘ የጀርመን ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በዳታ ሴንተር ግንባታ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲን ኩባንያው ባቀረበው ዝርዝር…

ደቡብ ኢትዮጵያና ጋምቤላ ክልሎችን ከጎበኙ ቱሪስቶች 100 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ እና ጋምቤላ ክልሎች የሚገኙ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ከጎበኙ ቱሪስቶች 99 ሚሊየን 800 ሺህ ብር መገኘቱን የየክልሎቹ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ፍሬሕይወት ዱባለ እንዳሉት÷…

በመዲናዋ ለ779 ሺህ ያህል ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ለ779 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት መሰጠቱን የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንደገለጹት÷ ባለፉት ስድስት ወራት ድጋፍ የሚሹ…

አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው። "መተማመንን ዳግም መገንባት" በሚል ጭብጥ ለ54ኛጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው የዘንድሮው ጉባኤ፥…

የማህፀን ጫፍ ካንሰር ምንነት፣ መንስኤና መከላከያው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህፀን ጫፍ ካንሰር ማለት በማህፀን ጫፍ ላይ ያልተለመደ የህዋስ እድገት ሲከሰትና ይህም በመላው የማህፀን ጫፍ አካባቢ ሲዛመት ነው፡፡ ለማህፀን በር ካንሰር ተጋላጭ የሚሆኑት እነማን ናቸው? ማንኛውም የግብረ ስጋ ግንኙነት ፈጽማ…

ዓለም በ2050 በዓየር ንብረት ለውጥ 12 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር ታጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም በ2050 በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት 12 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር እንደምታጣ ተገለጸ፡፡ ሪፖርቱ የወጣው በዓለም የምጣኔ ሐብት ጉባዔ ላይ መሆኑንም ስፑትኒክ አስነብቧል፡፡ በተጠቀሰው ዓመት የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ የ14 ነጥብ 5…

ናሚቢያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 5 ጨዋታ ናሚቢያ ቱኒዚያን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች፡፡ ናሚቢያን አሸናፊ ያደረገችውን ግብ ሆቶ በ88ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ማሊና ደቡብ አፍሪካ ምሽት 5 ሰዓት…

የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ስጪ በሆኑ ተሽከርካሪዎች ላይ የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ በተደርገ ማሻሻያ ቀደም ሲል ሲሰጥ ከነበረው የድጎማ መጠን ዝቅ አንዲል መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። የነዳጅ ድጎማ መጠን ላይ ማሻሻያ…