በአማራ ክልል በድርቅ ጉዳት ለደረሠባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድርቅ ጉዳት ለደረሠባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡
የክልሉ መንግሥት መረጃ እንደሚያሳየው አሁን ላይ በሰሜን ጎንደር፣ ዋግኸምራ እንዲሁም ሰሜን ወሎ አካባቢዎች ድርቅ ተከሥቷል።
የተከሠተው…