የኢትዮጵያ የባህር በር የጋራ ተጠቃሚነት ጥያቄ አማራጭ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው – ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር የጋራ ተጠቃሚነት ጥያቄ አማራጭ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ገለጹ።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት ፕሮፌሰር በየነ…