Fana: At a Speed of Life!

ቲቢን ለመግታት የተቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት ርብርብ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2030 ቲቢን ለመግታት በተቀመጠው ዕቅድ መሰረት በቀጣይ ሰባት ዓመታት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 18ኛው ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ…

ሐሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ መረጃ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ። ፖሊስ ባስተላለፈው መልዕክት÷ የአዲስ አበባ ሰላም መሆን እንቅልፍ የነሳቸው ግለሰቦችና ቡድኖች የሐሰት መረጃዎችን በማሰራጨት ሕብረተሰቡን…

ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ማኀበረሰብ በተለይም ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ከታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች…

የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዳግም ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ምርት ሒደት መመለሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እንደገለጹት÷ በሰሜኑ ግጭት ምክንያት ባለፉት ግዜያት ሥራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ…

ውሃን ለመቆጠብ፣ ጥራቱን ለማሳደግና አቅርቦቱን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ውሃን ለመቆጠብ፣ ጥራቱን ለማሳደግና አቅርቦቱን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። በየዓመቱ በፈረንጆቹ መጋቢት 22 የሚከበረው የዓለም የውሃ ቀን “ውሃ ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓለም የውሃ…

በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በአንዲት ደንበኛ ላይ እንግልትና መጉላላት በፈጠሩ አመራርና ባለሙያ ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገልግሎት አሰጣጥ ወቅት ከደንበኞች የሚሰጡ አስተያየቶችንና ሚዛናዊ ትችቶችን ተቀብሎ ፈጣን ምላሽ ለመስጠትና ለማስተካከል ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽንን ከነበረበት ውስብስብ ችግር ለማውጣት እና…

በክልሉ የመድሐኒት ይዘት ያላቸው ምግቦች ህገ ወጥ ንግድና ዝውውር ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመድሐኒት ይዘት ያላቸው ምግቦችን ህገ ወጥ ንግድና ዝውውር ላይ የሚመክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩም የክልሉ ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

አትሌት ዘውዲቱ አደራው በሴቶች ግማሽ ማራቶን የብር ሜዳሊያ አስገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዘውዲቱ አደራው 2ኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡ አሁን ላይ የወንዶቹ የ20 ኪሎ ሜትር ውድድር እየተካሄደ ሲሆን÷ አትሌት ተሰማ መኮነን፣ማስረሻ ብሪ እና…

ጠንካራ የአየር ሃይል ተቋም የምንገነባው ሀገርና ህዝብ በሰላም እንዲኖር ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠንካራ አየር ሃይል የምንገነባው ሀገርና ህዝብ በሰላም እንዲኖር ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ። ሌ/ጄ ይልማ ዛሬ ለከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት የማልበስ ሥነ-ሥርዓት በተካሄደበት ወቅት…

ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሥራ ኃላፊዎች ጋር እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሥራ ኃላፊዎች ጋር እየመከሩ ነው። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፣ በምክክሩ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ…