Fana: At a Speed of Life!

የዓሳማ ኩላሊት የተለገሰላቸው ግለሰብ ህይዎታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ የዓሳማ ኩላሊት ንቅለ ተከላ የተደረገላቸው ግለሰብ ከሆስፒታል አገግመው ከወጡ ከሁለት ወራት በኋላ ህይዎታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የ62 ዓመቱ ሪቻርድ ስሌይማን የኩላሊት ህመም እንዳለባቸውና በአፋጣኝ የኩላሊት ንቅለተከላ ማድረግ…

12ኛው የአፍሪካ አቪዬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው የአፍሪካ አቪዬሽን የባለድርሻ አካላት ጉባኤ "የአፍሪካን አቪዬሽንን ከማስተሳሰር ባሻገር" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን የዘርፉ ተዋናዮች ለአህጉሪቱ የአቪዬሽን መስክ መጪው…

አቶ አደም ፋራህ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ። የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር በመፍታት…

ሆራ ትሬዲንግ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆራ ትሬዲንግ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 2 ሚሊየን ብር በማበርከት ንቅናቄውን መቀላቀሉን አስታውቋል። የሕዝብ መፀዳጃ ቤቶችን በመገንባት ክብርን ጠብቆ የመፀዳዳት ባህልን ለማዳበር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር ይፋ…

ሩሲያ ከዩክሬን የተሠነዘሩ የሚሳኤልና የድሮን ጥቃቶችን ማክሸፏን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌሊቱን ዩክሬን ያስወነጨፈቻቸውን 16 ሚሳኤሎች ጨምሮ 31 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ÷ 12 ሚሳኤሎች በቤልጎሮድ ድንበር አካባቢ፣ 4 ሚሳኤሎች እና 7 ሰው አልባ…

ገደብ ኢንጂነሪንግ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ገደብ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለ#ጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አንድ ሚሊየን ብር በማበርከት ንቅናቄውን ተቀላቅሏል፡፡ በ#ጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ዜጎች ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡ በትናንትናው እለት በተካሄደ ዲጂታል ቴሌቶን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በጎንደር የሚገኙ ሶስት ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ መመሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጎንደር የሚገኙ ሶስት እጅግ አስፈላጊ ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ የፕሮጀክቶቹ አስተዳደር ማሻሻያ እንዲደረግ መመሪያ ሰጡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…

በሸገር ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ ዘይት፣ ስኳር፣ ዱቄት፣ ሩዝ፣ ምስርና የአፈር ማዳበሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ መዳ ፉሪ ወረዳ በአንድ መጋዘን ውስጥ በህገወጥ መንገድ የተከማቸ ዘይት፣ ስኳር፣ ዱቄት፣ ሩዝ፣ ምስር እና የአፈር ማዳበሪያ ተያዘ፡፡ የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ፉፋ መገርሳ እንደገለጹት÷ በቀረበ…

የአማራ ክልል መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) አመሠገነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሥጋና አቅርበዋል። የምሥጋና መልዕክቱ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተፈጥሮ ፀጋ የታደለችውን እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በ#ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በ#ጽዱኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ በተካሄደው ንቅናቄ ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷የዛሬ ጀምበር ወጥታ እስክትጠልቅ ለ #ጽዱኢትዮጵያ…