Fana: At a Speed of Life!

ሕዝቡ ውስጣዊ አንድነቱን በመጠበቅ የጥፋት ቡድኖችን ሴራ ማክሸፍ እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ ውስጣዊ አንድነቱን በመጠበቅ የጥፋት ቡድኖችን ሴራ ፊት ለፊት ታግሎ ማሸነፍ እንዳለበት የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገለፁ። በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወረባቦ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በቢስቲማ ከተማ ዛሬ ውይይት…

የኢትዮጵያ እና ኩባ ግንኙነት በደም የተሳሰረ ነው – የኩባ ምክትል ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኩባው ምክትል ፕሬዚዳንት ሳልቫዶር አንቶኒዮ ቫልዴዝ ዛሬ በኢትዮ-ኩባ የወዳጅነት አደባባይ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። የአበባ ጉንጉን ባስቀመጡበት ወቅት ባደረጉት ንግግርም÷ የኢትዮጵያ እና…

ኢትዮጵያ ማሊን በደርሶ መልስ 6 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የማሊ አቻውን በደርሶ መልስ ጨዋታ 6 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ 3ኛ ዙር የመልስ ጨዋታውን ዛሬ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ…

በጥቁር ባሕር ጉዳይ የአሜሪካንም ሆነ የ“ኔቶ”ን ጣልቃ-ገብነት እንደማትሻ ቱርክ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር ባሕር ጉዳይ ላይ የአሜሪካንም ሆነ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ)ን ጣልቃ-ገብነት እንደማትሻ ቱርክ አስታወቀች፡፡ በቀጣናው የደኅንነት ጉዳይ ላይ እራሷ ቱርክ እንደምትበቃም የሀገሪቱ ባሕር ኃይል ጦር አዛዥ ኤጁመንት…

ፈተናዎችን ወደ ምንዳ በመቀየር ብልጽግናን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ወደ ምንዳ በመቀየር ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ እንደሚገባው በብልጽግና ፓርቲ የዐቅም ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ሙሳ አሕመድ ገለጹ፡፡ 3ኛ ዙር ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙ አመራሮች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ…

የኢትዮ-ጂቡቲ የመከላከያ ሚኒስቴር የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴ ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው ዙር የኢትዮ-ጂቡቲ የመከላከያ ሚኒስቴር የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ በጂቡቲ እየተካሄደ በሚገኘው ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ በኩል በብርጋዲየር ጄኔራል ተሾመ አናጋው የተመራ ልዑክ እየተሳተፈ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከቴክኒካል…

የታላቁ ሩጫ ውድድር በሠላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ23ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው ታላቁ የሩጫ ውድድር በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታውቋል። በሩጫ ውድድሩ በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች፣ አምባሳደሮች ፣ ተጋባዥ አትሌቶች እንዲሁም 45…

በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ከ100 ሺህ በላይ መጻሕፍት ዲጂታላይዝ መደረጋቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ከ100 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ዲጂታላይዝ በማድረግ ሰዎች ካሉበት ሆነው እንዲጠቀሙ ማድረግ መቻሉን የቤተ-መጽሐፍቱ ዋና ዳይሬክተር ውባየሁ ማሞ (ኢ/ር) ገለጹ። በቤተ-መጽሐፍቱ የሚገኙ ከ400 ሺህ በላይ መጻሕፍቶች አውቶሜትድ…

ሩሲያ ላከሸፈችው የዩክሬን የአየር ላይ ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ መስጠቷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ሞስኮ ላይ የፈጸመችውን የአየር ጥቃት ሙከራ ተከትሎ ሩሲያ ለሁለት ተከታታይ ምሽት በበርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖች ኪዬቭ ላይ ጥቃት ማድረሷ ተሰምቷል፡፡ በትናንትናው ዕለት ዩክሬን በሩሲያ መዲና ሞስኮ ላይ ጥቃት ለማድረስ የላከችው ሰው አልባ…

በጅግጅጋ የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት የበጅግጅጋ የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተጠቆመ ሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማዋ ከንቲባ ዚያድ አብዲ (ኢ/ር) ገለጹ። ከንቲባው ለፋና ብሮድካስቲንግ…