Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ አፍሪካ ሶስት ሀገራት የሚተገበር “ስካይ-በርድ” ሁለት የተሰኘ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ሶስት ሀገራት የሚተገበር "ስካይ-በርድ" ሁለት የተሰኘ የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ በሴቶች እኩልነት እና አካታችነት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚተገበር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር…

በሳዑዲ ዓረቢያ 70 ሺህ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ በ2 ሣምንት ውስጥ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ 70 ሺህ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሦስተኛ ምዕራፍ በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገልጸዋል። አምባሳደር ብርቱካን ይህን…

በሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የዲሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል የፖለቲካና ርዕዮተ-ዓለም ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) የተመራው የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ደደር እና ጎሮጉቱ ወረዳዎች ተዘዋውሮ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።…

የሩሲያ ኖቭግሮድ ግዛት ከፍተኛ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት አሳዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኖቭግሮድ ግዛት ከፍተኛ ኃላፊዎች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን…

ሀሰተኛ የሜዲካል ቦርድ ሰነድ በማዘጋጀት ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በመፈጸም ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የሜዲካል ቦርድ ሰነድ በማዘጋጀት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ሲፈፅም የተገኘን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ጌቱ ደጀን ወልደአረጋይ የተባለ የጥቁር አንበሣ ሆስፒታል ሠራተኛ ወደ ውጭ ሀገር በሕገ-ወጥ መንገድ…

ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ግብር ከፋይ ባለሃብቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል:: በጉብኝታቸውም÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በከፍተኛ ጥራት ታሪክን በልኩ በሚዘክር መልኩ ትውልድ እንዲማርበት በመገንባቱ እንዳስደስታቸው መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን…

በኢትዮጵያ ስደተኞችንና አስተናጋጅ ማኅበረሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ 2ኛ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞችን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችንና የአስተናጋጅ ማኅበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለተኛ ምዕራፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። የፕሮጀክቱ ትግበራ የኔዘርላንድ መንግሥት ከኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት እና ሌሎች…

ጥቂት ስለአዕምሮ እድገት ውስንነት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ እድገት ውስንነት አንድ ሰው ተጨማሪ ክሮሞዞም ሲኖረው የሚከሰት ነው፡፡ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረው የአዕምሮ እድገት ውስንነት፥ የአካል እና የአዕምሮ እድገት መዘግየት እና የአካል ጉዳትን እንደሚያስከትል የዘርፉ ባለሙያዎች…

ኢትዮጵያ እና ኮይካ የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የኮይካ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶንግሆ ኪም ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱ…