Fana: At a Speed of Life!

የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጥያቄ በመንግስት ብቻ የሚመለስ ሳይሆን የግሉ ዘርፍ ትብብርን ይጠይቃል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጥያቄን ለመመለስ ከግሉ ዘርፍ ጋር በትብብር መስራት እና የግሉን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚጠይቅ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ኖህ ሪል ስቴት በዛሬው ዕለት የገነባቸው 754 መኖሪያ ቤቶች የተመርቀዋል።…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት ነገ በአዲስ አበባ የሚካሄደው የሩጫ ውድድር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገው 10 ኪሎ ሜትር…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች ፣ አምባሳደሮች ፣ ተጋባዥ…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች ፣ አምባሳደሮች ፣ ተጋባዥ…

በሀገራዊ ምክክሩ ዙሪያ ከዳያስፖራዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ሚናና ተሳትፎ ለአገራዊ ምክክርና ለአገራዊ መግባባት" በሚል መሪ ኃሳብ ከዳያስፖራ አባላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር…

የቻይናው የትምህርት ቴክኖሎጂ ኩባንያ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር የመስራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የትምህርት ቴክኖሎጂ ኩባንያ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከድርጅቱ መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ጃሰን ጂን(ዶ/ር) ጋር…

እስራኤል በቀን ሁለት ቦቴ ነዳጅ ወደ ጋዛ እንዲገባ እንደምትፈቅድ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በቀን ሁለት ቦቴ ነዳጅ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዲገባ እንደምትፈቅድ ገልፃለች። እስራኤል እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው በአሜሪካ በኩል ግፊት ስለበዛባት እንደሆነም ተመላክቷል፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አንድነትን የሚያጠናክር አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ በወል ዕውነቶች ላይ…

በፓሪስ ኦሊምፒክ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ የመግባቢያ ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ የኦሊምፒክ ውድድር ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ የመግባቢያ ሥምምነት ተፈረመ። ሥምምነቱ የተፈረመው በፓሪሱ አንቶኒ ክፍለከተማ ከሚገኝ ስታዲየም ጋር ነው። ሥምምነቱን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን…