Fana: At a Speed of Life!

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ…

የፌዴሬሽን ም/ቤትና የፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ም/ቤት እና የፌዴራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በስምምነቱ ወቅት እንዳሉት÷የተቋማቱ በጋራ…

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ እንደሆነ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በጄኔቫ በጀመረው 55ኛ መደበኛ…

የኔቶ ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ውስብስብ ሁኔታ ሊከተል እንደሚችል ሩሲያ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ዓለም እጅግ ውስብስብ ሁኔታ ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቃለች። ሩሲያ ይህን ያለችው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በፓሪስ በተካሄደው የአውሮፓ መሪዎች…

እንግሊዝና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ የተመራ ልዑክ ከዓረብ ኤሚሬቶች እና ከእንግሊዝ ንግድ ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ ውይይቱ በአቡዳቢ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው…

በቀጣይ የሰራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም ማሳደግ ላይ ተኩረት ተደርጎ ይሰራል- ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም ማሳደግ በቀጣይ ትኩረት ተደርጎ የሚሰራበት ጉዳይ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2016 ዓ.ም የስድስት ወራት አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ የአይሲቲ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ ናይሮቢ የወጣቶችን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተሳትፎ የሚያሳይ የአይሲቲ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለሁለት ቀናት…

መከላከያ ሚኒስቴር ከዩጋንዳ አቻው ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዩጋንዳ መከላከያ ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የዩጋንዳ መከላከያ ሚኒስትር ቪሴንት ባሙላንጋኪ ሴምፒጅ እና የሀገሪቱ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ዊልሰን ዕምባሱ ዕምባዲ ለይፋዊ የስራ…

ከ23 ቢሊየን ብር በላይ የመንግስትን ጥቅም ማስጠበቅ መቻሉን የፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመት በ3 ሺህ 496 መዛግብት ላይ የፍትሐ-ብሔር ውሳኔ በማሳለፍ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ የመንግስትን ጥቅም ማስጠበቅ እንደቻለ የፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ። 5ኛው ሀገር አቀፍ የፍትሕ ሚኒስቴርና የክልል ፍትሕ ቢሮ የ6 ወራት የዕቅድ…