Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ሰፊ መጠነ ርዕይ ባላቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከሶማሌ፣ አፋር፣…

በአማራና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የአትክልትና ፍራፍሬ ዘር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የአትክልትና ፍራፍሬ ዘር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ቢኤኤስኤፍ ከኔዘርላንድ የልማት ድርጅት ጋር ሆርቲ-ላይፍ በተሰኘው ፕሮጀክት በግጭት እና በድርቅ ለተጎዱ በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ 4 ሺህ…

ከ407 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ባደረገው ክትትል ከየካቲት 8 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከ407 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ እንዳለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ፥ 263 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

የኢትዮ-ሩሲያ ወዳጅነት በፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናትን የተሻገረው የኢትዮጵያና ሩሲያ ወዳጅነት በፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ብልጽግና ፓርቲ ጥረት ማድረጉን እንደሚቀጥል የፓርቲው የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ሀላፊ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ፡፡…

ከንቲባ አዳነች በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ፣ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ፣ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ÷በመዲናዋ በዓለም ባንክ የሚደገፉ የልማት ፕሮጀክቶች በጥራትና በፍጥነት ስለሚጠናቀቁበት…

ሀሰተኛ ሊብሬና ታርጋ በማውጣት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሱ እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉሙሩክ ስርዓት ሳይፈጽሙ ሀሰተኛ የተሽከርካሪ ሊብሬና ታርጋ በማወጣት ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሱ ግለሰቦች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ወንጀል…

አቶ አሕመድ ሺዴ የአፍሪካ ልማት ባንክ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንዲያደርግ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በቀጣይ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ጠንካራ ትብብር እና ቀጣይነት ያለው ድጋፍ እንዲያደርግ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ ጠየቁ፡፡ አቶ አሕመድ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ዋና ዳይሬክተር ጆናታን ንዛይኮሬራ…

በ45 ሚሊየን ዶላር የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማሻሻያ ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተመረጡ 10 ከተሞች የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት መልሶ ግንባታና አቅም ማሻሻያ ፕሮጀክት ቀርፆ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ፡፡ የፕሮጀክቱ ተግባራዊ መደረግም በዲስትሪቢዩሽን መስመሮች እርጅና ምክንያት…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በበጋ ወቅት መደበኛ መስኖ 70 ሺህ ሔክታር መልማቱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በበጋ ወቅት በመደበኛ መስኖ 450 ሺህ የሚሆኑ አርሶ አደሮችን በማሳተፍ 70 ሺህ ሔክታር በአትክልትና ፍራፍሬ መልማቱን የክልሉ ም/ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ባለው የክልሉ…

ሀገር አቀፍ የፍትሕ ተቋማት የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አቀፍ የፍትሕ ተቋማት የጋራ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፍትሕና የህግ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የክልሎችና…