Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ድሉን በሚመጥን መልኩ መገንባቱን የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም አባላት በጉብኝቱ ወቅት…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ የ75 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኖርዌይ የ75 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል የተፈረመው ስምምነት ለሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡ ስምምነቱ ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተያያዘ ሲሆን፥ እንደአብነትም…

የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ዋና…

በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ግላስጎው አቀና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚካፈለው የኢትዮያ ልዑክ ወደ ግላስጎው አቀና፡፡ 19ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፈረንጆቹ መጋቢት 1 እስከ 3 ቀን 2024 በግላስጎው እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡ ኢትዮጵያን…

የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከየካቲት 25 ጀምሮ በልዩ መልኩ በዘመቻ ይሰጣል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከየካቲት 25 እስከ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በልዩ መልኩ እድሜያቸው 14 ዓመት ለሆኑ ታዳጊዎች በዘመቻ እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእናቶች፣ አፍላ ወጣቶችና ህጻናት…

ፖሊስ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ ሦስት አዘዋዋሪዎችን ጨምሮ 117 ከሀገር ሊወጡ የነበሩ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ተታልለው በሶማሌ ክልል በኩል…

20 ሚሊየን ወጣቶችን በስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት 20 ሚሊየን ወጣቶችን ለማሰልጠን እና 10 ሺህ ወጣቶችን በአሰልጣኞች ስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የለውጥ ትውልድ የተሰኘ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ብሬክ ስሩ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ሰፊ መጠነ ርዕይ ባላቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከሶማሌ፣ አፋር፣…

በአማራና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የአትክልትና ፍራፍሬ ዘር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች የአትክልትና ፍራፍሬ ዘር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ቢኤኤስኤፍ ከኔዘርላንድ የልማት ድርጅት ጋር ሆርቲ-ላይፍ በተሰኘው ፕሮጀክት በግጭት እና በድርቅ ለተጎዱ በአማራ እና ትግራይ ክልሎች ለሚገኙ 4 ሺህ…

ከ407 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ባደረገው ክትትል ከየካቲት 8 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከ407 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ እንዳለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ፥ 263 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…