Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ጉብኝት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ጉብኝቱ በምዕራብ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ሆሮ ጉድሩ ወለጋ፣ ኢሉ አባቦራ፣ ምዕራብ ሐርርጌ፣ ባሌ፣ ቦረና እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ነው…

አመራሩ የጠራና የጋራ አቋም ይዞ ለዘላቂ ሰላምና ልማት በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየደረጃው ያለው አመራር የጠራና የጋራ አቋም ይዞ ለዘላቂ ሰላምና ልማት በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዱ ሁሴን አስገነዘቡ፡፡ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታዎችና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ የሰሜን ወሎ፣…

የሌማት ትሩፋት የአርሶአደሩን ኑሮ ከማሻሻል ባሻገር ለወጣቶች የስራ እድል እየፈጠረ ይገኛል- ወ/ሮ ሚስራ አብደላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌማት ትሩፋት የአርሶ አደሩን ኑሮ ከማሻሻል በተጨማሪ ለወጣቶች የስራ እድል እየፈጠረ ይገኛል ሲሉ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል ግብርና ቢሮ በሌማት ትሩፋት ፕሮግራም…

ከ160 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ160 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ ከተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መካከል ልብሶች፣ የመኪና መለዋወጫ፣ የቤት ዕቃዎች፣ ብረታ ብረቶች፣ ምንጣፎች፣ የሞባይል ቀፎዎች፣ ጫማዎች፣…

ቻይና ከአሜሪካ ጋር የሁለት ወገን አሸናፊነት ላይ የተመሰረተ ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአሜሪካ ጋር የሁለት ወገን አሸናፊነት ላይ የተመሰረተ ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡ ሺ ለአሜሪካ እና ቻይና ግንኙነት ብሔራዊ ኮሚቴ ዓመታዊ የእራት መርሐ ግብር ተገኝተው፥ ኮሚቴው በሁለቱ…

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች የልማት ሥራዎች ጉብኝት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ፣ ምስራቅ ሐረርጌ፣ በአርሲ፣ ምስራቅ ባሌ፣ ምዕራብ አርሲ እና ሌሎች ዞኖች የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ባለሃብቶች፣ ምሁራን፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ የሀገር…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የእንኳን ደስ አልዎ መልእክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የአሜሪካን ብሔራዊ የሣይንስ ሜዳሊያ ሽልማት በማሸነፋቸው የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የእንኳን ደስ ያለዎ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ ገቢሳ ኤጀታ(ፕ/ር) የአሜሪካን ብሔራዊ የሣይንስ ሜዳሊያ ሽልማት ማሸነፋቸው ይታወሳል፡፡…

ተመድ በሊባኖስና እስራኤል ድንበር ላይ ያለው የእርስ በርስ ውጥረት እንዲሻሻል አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ልዩ አስተባባሪ ጆአና ሮኔካ በሊባኖስ እና በእስራኤል ድንበር ላይ ያለው የእርስ በርስ ውጥረት እንዲሻሻል አሳስበዋል፡፡ ተመድ ሊባኖስ በአስቸጋሪ ወቅት ደህንነቷን እና መረጋጋቷን ለማስጠበቅ የሚያደርገውን…

አይኤምኤፍ የእስራኤል-ሃማስ ጦርነት የቀጣናውን ምጣኔ ሀብት እየጎዳ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል እና በሃማስ መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት በቃጣናው ያሉ ሀገራትን ምጣኔ ሀብት እያናጋ ነው ሲሉ የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ተናገሩ። የባለሀብቶች ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ…

በጅማ፣ ባቱ ፣ ሞጆ እና ሆለታ ከተሞች የተለያዩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ፣ ባቱ ፣ ሞጆ እና ሆለታ ከተሞች የተለያዩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የመንገድ ፕሮጀክቶች፣ የዶሮ እርባታ፣ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክቶች እንዲሁም የወትተ፣ የከብት ማድለብ እና የንብ ማነብ ሥራዎች እየተጎበኙ ነው፡፡…