Fana: At a Speed of Life!

በፍልሰት ጉዳዮች በቅንጅት መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በቀጣናው ስላለው የፍልሰት ጉዳዮች ላይ በቅንጅት መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት መደረጉን ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም ዓቀፉ የፍልሰት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ.…

አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ. ፖፕ…

ምክር ቤቱ ብሔራዊ የወጣቶች የዜግነት አገልግሎት ሕግ ሆኖ እንዲወጣ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት ብሔራዊ የወጣቶች የዜግነት አገልግሎት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግ ሆኖ እንዲወጣ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን 3ኛ ዓመት የመጀመሪያ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡…

ፓስፖርት የደረሰላቸው ተገልጋዮች ያለእንግልት እየተስተናገድን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልክ በሚላክ መልዕክት ፓስፖርት የደረሰላቸው ተገልጋዮች ያለእንግልት እየተስተናገዱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ቀደም ሲል ከነበረው አንጻር የተሻለ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የዳያስፖራውን ዐቅም ለመጠቀም በትኩረት ይሠራል – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ለዳያስፖራ ተሳትፎ ምቹ ሁኔታዎችን በማስፋት የዳያስፖራውን ማኅበረሰብ ዐቅም ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሠራ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ገለጸ፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ልማትና ተሳትፎ ሥራዎችን አጠናክሮ መቀጠል…

ኤዲን ሃዛርድ ጫማ ሠቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የቼልሲ እና ሪያል ማድሪድ ተጫዋች ኤዲን ሃዛርድ በ32 ዓመቱ ራሱን ከእግርኳስ ማግለሉን አስታወቀ፡፡ ሃዛርድ÷ ሪያል ማድሪድን ከተቀላቀለ በኋላ ባጋጠሙት ተደጋጋሚ ጉዳቶች የመሰለፍ ዕድል ማጣቱ ይታወሳል፡፡ ምንም እንኳን ቀሪ…

በአቶ አብነት ገ/መስቀል የ1 ሺህ 971 ካሬ ሜትር የይዞታ ሽያጭ ጋር ተያይዞ በተጠረጠሩበት ወንጀል ለፖሊስ የ10 ቀን ጊዜ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባለኃብቱ አቶ አብነት ገ/መስቀል የ1 ሺህ 971 ካሬ ሜትር የይዞታ ሽያጭ ጋር ተያይዞ በተጠረጠሩበት ወንጀል ለማጣሪያ ምርመራ ለፖሊስ የ10 ቀን ጊዜ ተሰጠ። ተጠርጣሪው አቶ አብነት በቂርቆስ ክ/ከ ወረዳ 2 የሚገኘውን ከሼክ አላሙዲን…

ስለአዕምሮ ጤና ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ ጤና ሰዎች ስለሚያስቡት፣ ስለሚሰማቸው እና በዚህም ስለሚያሳዩት ባህሪ ላይ የተመረኮዘ ነው፡፡ የአዕምሮ ጤና ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ሲሆን፥ ቀኑ ስለአዕምሮ ጤና ግንዛቤ በማስጨበጥና የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በማከናወን…

ታይዋን ከቻይና ጋር ሰላማዊ አብሮነት እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን ከቻይና ጋር ሰላማዊ አብሮነት ትፈልጋለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፃይ ኢንግ-ዌን በግዛቲቱ ብሔራዊ ቀን ላይ ተናግረዋል፡፡ ታይዋን ከቻይና ጋር በነፃነት እና ባልተገደበ መስተጋብር ሰላማዊ አብሮነት ትፈልጋለች፤ ነገር ግን ደሴቲቱ…

በሐረሪ ክልል ከ”መደመር ትውልድ” መጽሐፍ በተገኘ ገቢ የ”ኢኮ ፓርክ” ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ''መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ 162 ሚሊየን ብር የ"ኢኮ ፓርክ" እንደሚገነባ የክልሉ ባህል፣ቱሪዝምና ቅርስ ቢሮ አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከተጻፈው የ''መደመር ትውልድ'' መጽሐፍ ሽያጭ…