በክልሉ አጠቃላይ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው – አቶ ሽመልስ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥሉት 15 ዓመታት ውስጥ የአጠቃላይ ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ከ19 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
ርእስ መስተዳድሩ…