Fana: At a Speed of Life!

የእንግሊዝ ንጉሳዊ ቤተሰብ አባል ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ንጉሳዊ ቤተሰብ አባል ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕን ጎብኝተዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰውና ሌሎች የአየር መንገዱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…

የኮማንዶና ዓየር ወለድ ዕዝ አዛዥ የሠራዊቱን የግዳጅ አፈፃፀም ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና ዓየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በሰሜን ሸዋ ዞን በግዳጅ ላይ የሚገኙትን የሠራዊት አባላት የግዳጅ አፈፃፀም እና ቀጠናውን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም÷ የክፍሉ የሠራዊት አባላት ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሕዝቦች ሰላም…

በአማራ ክልል የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል በአውሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል በባሕላዊ ዘዴ የተጀመረው ሥራ በአውሮፕላን የኬሚካል ርጭት በመታገዝ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ አግደው ሞላ÷ የግሪሳ…

ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ነገ ይከፈታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሣይንስ ሙዝየም ለአንድ ወር የሚቆይ ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ከነገ ጀምሮ ለጎብኚዎች ክፍት እንደሚሆን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ክፍት…

ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት በ5 መዳረሻ ሀገራት ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በተያዘው በጀት ዓመት ትኩረት በሚደረግባቸው ጉዳዮች ላይ በሰጡት ማብራሪያ÷ከውጭ ሃብት…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች  ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ በሳምንቱ በተደረጉ ጨዋታዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ…

የእስራኤልና ሃማስን ግጭት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ እንዳይጨምር ተሰግቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በጋዛ ያለው ሁኔታ ከመካከለኛው ምስራቅ የሚመጣውን የነዳጅ ምርት ሊያስተጓጉል ይችላል በሚል ስጋት የነዳጅ ዋጋ መጨመሩ ተገልጿል፡፡ የዓለም አቀፉ መለኪያ የሆነው ብሬንት የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን በበርሚል ወደ 87…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለን ግንኙነት ከፖለቲካዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከፖለቲከዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ባለፈው ዓመት በዲፕሎማሲያዊ ዘርፍ የተገኘውን ስኬት…

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በሚቻለው ሁሉ ኢትዮጵያን እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያን ከፍልሰት ጋር በተገናኙ ጉዳዮች በሚቻለው ሁሉ እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አዲሷ ተሿሚ ዋና ዳይሬክተር አሚ…