የሀገር ውስጥ ዜና የእንግሊዝ ንጉሳዊ ቤተሰብ አባል ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ Mikias Ayele Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ንጉሳዊ ቤተሰብ አባል ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕን ጎብኝተዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰውና ሌሎች የአየር መንገዱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮማንዶና ዓየር ወለድ ዕዝ አዛዥ የሠራዊቱን የግዳጅ አፈፃፀም ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና ዓየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በሰሜን ሸዋ ዞን በግዳጅ ላይ የሚገኙትን የሠራዊት አባላት የግዳጅ አፈፃፀም እና ቀጠናውን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም÷ የክፍሉ የሠራዊት አባላት ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለሕዝቦች ሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል በአውሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው Alemayehu Geremew Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል በባሕላዊ ዘዴ የተጀመረው ሥራ በአውሮፕላን የኬሚካል ርጭት በመታገዝ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ አግደው ሞላ÷ የግሪሳ…
ቢዝነስ ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ነገ ይከፈታል ዮሐንስ ደርበው Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሣይንስ ሙዝየም ለአንድ ወር የሚቆይ ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንቨስትመንት ዐውደ-ርዕይ ከነገ ጀምሮ ለጎብኚዎች ክፍት እንደሚሆን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ክፍት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ገለጹ Shambel Mihret Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት በ5 መዳረሻ ሀገራት ለ500 ሺህ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ለመፍጠር እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በተያዘው በጀት ዓመት ትኩረት በሚደረግባቸው ጉዳዮች ላይ በሰጡት ማብራሪያ÷ከውጭ ሃብት…
ስፓርት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ይፋ ሆኑ Mikias Ayele Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አንደኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ በሳምንቱ በተደረጉ ጨዋታዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የእስራኤልና ሃማስን ግጭት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ እንዳይጨምር ተሰግቷል Tamrat Bishaw Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለትም በእስራኤል እና በጋዛ ያለው ሁኔታ ከመካከለኛው ምስራቅ የሚመጣውን የነዳጅ ምርት ሊያስተጓጉል ይችላል በሚል ስጋት የነዳጅ ዋጋ መጨመሩ ተገልጿል፡፡ የዓለም አቀፉ መለኪያ የሆነው ብሬንት የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን በበርሚል ወደ 87…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለን ግንኙነት ከፖለቲካዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ Feven Bishaw Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት ከፖለቲከዊ ወደ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲያድግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ባለፈው ዓመት በዲፕሎማሲያዊ ዘርፍ የተገኘውን ስኬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በሚቻለው ሁሉ ኢትዮጵያን እንደሚደግፍ ገለጸ Alemayehu Geremew Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኢትዮጵያን ከፍልሰት ጋር በተገናኙ ጉዳዮች በሚቻለው ሁሉ እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አዲሷ ተሿሚ ዋና ዳይሬክተር አሚ…
የዜና ቪዲዮዎች ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በሁለቱ ምክር ቤቶች የመክፈቻ ሥነ – ሥርዓት ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Oct 9, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=H4A6sfkglbc