የተለየ ክህሎት ያለው ሀይል መገንባቱ ግጭት ጠማቂዎችን ለመቆጣጠርና መረጃ ለመሰብሰብ ትልቅ አስተዋፅኦ አለው – ም/ ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የተለየ ክህሎት ትጥቅና ብቃት ያለው ሀይል መገንባቱ ግጭት ጠማቂዎችን ለመቆጣጠርና መረጃ ለመሰብሰብ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት…