Fana: At a Speed of Life!

ከ4 ኪሎ እስከ ፒያሳ የመንገድ ግንባታው እስከሚጠናቀቅ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከ4 ኪሎ እስከ ፒያሳ ባለው መስመር የራስ መኮንን ድልድይ እየተሰራ በመሆኑ የመንገድ ግንባታው እስከሚጠናቀቅ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር በተለይም በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጭ…

በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ተጠየቀ፡፡ በክልሉ አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን ለሕግ በማቅረብ ጠንካራ አፈፃፀም መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገወጥ የሕፃናት ዝውውርን በመከታተልና ሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን ለሕግ በማቅረብ ጠንካራ አፈፃፀም መመዝገቡን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሕዝብና ከመንግሥት የተጣለበትን ተልዕኮ ለመወጣት ከሚመለከታቸው…

በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡ በቻይና ሁዋን ከተማ በተካሄደ የሴቶች ማራቶን ውድድር አትሌት ማሬ ዲባባ ርቀቱን 2 ሰዓት 25 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ በማጠናቀቅ ቀዳሚ…

በ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ በሚለማው የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ-ቅርስ ዲዛይን ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራ በሆነው “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ በሚለማው የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ-ቅርስ ፕሮጀክት ዲዛይን ላይ በሆሳዕና ከተማ ምክክር ተደርጓል፡፡ በመድረኩም÷ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል…

ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት አጋማሽ እስከ ግንቦት መጨረሻ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ሕብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ…

በአግባቡ የሕክምና ክትትል ካልተደረገለት እስከ ሞት የሚያደርሰው የቲቢ በሽታ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቲቢ ተላላፊ እና ቀስ በቀስ እያደገ የሚሄድ ሲሆን ድንገተኛና አጣዳፊ ከሚባሉት የበሽታ ዓይነቶች እንደሚመደብ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የቲቢ በሽታ 80 በመቶ ሳንባን የሚያጠቃ ቢሆንም ሌሎችንም የሰውነት ክፍሎችን ሊያጠቃ እንደሚችል ባለሙያዎች…

ኢትዮጵያ ሌሴቶን 2 ለ 1 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁለተኛው ዙር የወዳጅነት ጨዋታ ሌሴቶን 2 ለ 1 አሸንፋለች፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የአቋም መፈተሻ (የወዳጅነት ጨዋታ) ሌሴቶ በመጀመሪያው አጋማሽ ሌህሎሆኖሎ ፎቶአኔ ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል እየመራች ወደ መልበሻ ክፍል…

የቲቢ በሽታን ለመግታት በርካታ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቲቢ በሽታን ለመግታት በርካታ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የዓለም የቲቢ ቀን በኢትዮጵያ ለ27ኛ ጊዜ "በእርግጥም የቲቢ በሸታ ሥርጭትን መግታት እንችላለን” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች…

ኢትዮጵያ ጠንካራ ብሔራዊ የጥራት መሰረተ ልማት ከገነቡ ሀገራት አንዷ ሆነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ጠንካራ ብሔራዊ የጥራት መሰረተ ልማት ከገነቡ ስድስት የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግሥት አስፈላጊውን በጀት መድቦ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማትን መገንባት መቻሉ እና…