የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያው ተማሪዎች ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ተማሪዎች ከንድፈ ሃሳብ ባሻገር ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ÷ የትምህርት ሥርዓቱን ማሻሻያና እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን…