Fana: At a Speed of Life!

የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያው ተማሪዎች ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ተማሪዎች ከንድፈ ሃሳብ ባሻገር ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ÷ የትምህርት ሥርዓቱን ማሻሻያና እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን…

የጤና ሚኒስቴር ከግሎባል ፈንድ ጋር የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት ያለመ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ከግሎባል ፈንድ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በግሎባል ፈንድ ቀጣይ የሦስት ዓመት ፈንድ ዙሪያ እንደ ሃገር በቀረበው ጥያቄ መሰረት ግራንት ማጠናቀቂያ ላይ ውይይት ለማድረግ ከመጣው ልዑካን ቡድን ጋር…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና እና ሲዳማ ቡና ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በተካሄደው 14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና እና ሲዳማ ቡና ድል ቀንቷቸዋል፡፡ 9፡00 ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ…

የመዲናዋን ሰላም ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለው የተቀናጀ ኦፕሬሽን ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን ሰላምና ደኅንነት አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለው የፌደራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ በሰጠው መግለጫ የአዲስ አበባን ሰላምና ደኅንነት አጠናክሮ…

ጠቅላይ ፍ/ቤት በእነ ዶ/ር ወንድወሰን መዝገብ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 27 ግለሰቦች ክሳቸው እንዲቋረጥ በስር ፍ/ቤት የተሰጠውን ብይን ሻረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ መዝገብ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 27 ግለሰቦች ክሳቸው እንዲቋረጥ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠውን ብይን ሻረ። ጠቅላይ ፍ/ቤቱ ከ6 ወራት በፊት በአማራ ክልል ተከስቷል ከተባለው ሁከትና አመጽ ጋር ተያይዞ…

እውቁ ኢትዮጵያዊ የናሳ ተመራማሪ ‘ፍቅር’ የሚል የፈጠራ ስራ አስተዋወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዋቂው የናሳ ተመራማሪ ብርሀኑ ቡልቻ (ዶ/ር) ‘ፍቅር’ የሚል ኢትዮጵያዊ ስያሜ የሰጡትን የፈጠራ ስራ አስተዋወቁ፡፡ ብርሀኑ ቡልቻ(ዶ/ር) ከህዋ ቴክኖሎጂ ምርምራቸው ጋር በተያያዘ በርቀት ካሉ የህዋ አካላት የሚወጡ የኢንፍራሬድ ቅንጣት ምስሎችን…

የገዥው ፓርቲ አባል ሳይሆኑ እንዲያገለግሉ እድል መስጠት የሀገርን ጥቅም ያስቀደመ ውሳኔ ነው – የምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዥው ፓርቲ አባል ሳይሆኑ በመሾም እንዲያገለግሉ እድል መስጠት ከምንም በላይ የሀገርን ጥቅም ያስቀደመ ውሳኔ መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባለት ገለጹ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ስብሰባ…

በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ላይ ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው እንደገለጹት÷ በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ…

የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ለትግራይ ክልል የ67 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በትግራይ ክልል በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች እርዳታ ለሚሹ ዜጎች የሚውል የ67 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከኢንዶኔዢያ አምባሳደር፣ ከየመን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ እና ከኒውዚላንድ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኢንዶኔዢያ አምባሳደር ቡሲራ ባንሱር፣ ከየመን ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ያህያ አል ኤሪያኒ እና ከኒውዚላንድ አምባሳደር ሚካኤል አፕቶን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና…