Fana: At a Speed of Life!

የሴቶችን የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት መቀጠል አለበት – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡ በፕሬዚዳንት ጽ/ቤት፣ ዩ ኤን ውሜን እና ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን አስተባባሪነት ከሁሉም…

የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ወገኖች ላይ መሥራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁላችንም በምንችለው ሁሉ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ወገኖች ልንሠራ ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡ ዓለም አቀፉ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ቀን እና "መጋቢትን ከዲቦራ ጋር" መርሐ-ግብር በወዳጅነት…

በአፋር ክልል ያለውን ሀብት አልምቶ በመጠቀም ረገድ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኘውን ሀብት አልምቶ በመጠቀም ረገድ የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። በአቶ መላኩ አለበል የተመራ የፌዴራል ልዑክ በአፋር ክልል ሲያደርግ የቆየው ድጋፋዊ ጉብኝት…

የተለያዩ ሚኒስትሮች በክልሎች ሲያካሂዱት ለቆዩት ጉብኝት ግብረ መልስ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የድጋፍና ክትትል ቡድኖች በተለያዩ ክልሎች በተከታታይ ቀናት ሲያካሂዱ የቆዩትን ጉብኝት አጠናቅቀዋል፡፡ የፌዴራል የድጋፍና ክትትል ቡድን ባለፉት 10 ቀናት በአማራ ክልል ሦስት ማዕከላት ያካሄደውን ድጋፋዊ ጉብኝት አስመልክቶ በባህርዳር…

አዲስ አበባን የትስስርና ብሔራዊ ትርክት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የትስስር እና ብሔራዊ ትርክት የበላይነት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የአባላት ኮንፈረንስ "ቃልን…

የአደይ አበባ ስታዲየም የምዕራፍ ሁለት ግንባታ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ስታዲየም (አደይ አበባ ስታዲየም) የምዕራፍ ሁለት ቀሪ የግንባታ ስራ በቅርቡ የሚጀመር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በታህሳስ 2008 ዓ/ም ግንባታው የተጀመረ የብሔራዊ ስታዲየም (አደይ አበባ ስታዲየም) 62 ሺህ…

በመዲናዋ የብልጽግና ፓርቲ የአባላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የአባላት ኮንፈረንስ "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና "በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ…

በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ስኬታማ ውጤት ላስመዘገበው ልዑክ የእራት ግብዣ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ስኬታማ ውጤት ላስመዘገበው ልዑክ በጋና የኢትዮጵያ ኤምባሲ የእራት ግብዣ እና የሽኝት መርሐ ግብር አከናውኗል፡፡ የእራት ግብዣ እና የሽኝት መርሐ ግብሩ ጋና አክራ በሚገኘው አቢሲንያ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት ነው…

የሠራዊቱን ተጋድሎዎች ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊቱን የጀግንነት ተጋድሎዎች ለትውልድ የማስተላለፍ ሥራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። "ስለ እናት ምድር" የተሰኘ ትኩረቱን በአገር ፍቅርና…

ኮማንድፖስቱ በፅንፈኛው ቡድን ታግተው የነበሩ 271 ዜጎችን አስለቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎጃም ኮማንድፖስት አንድ ኮር በፅንፈኛው ቡድን ታግተው የነበሩ 271 ዜጎችን አስለቀቀ። ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን ተነስተው ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለስራ በአራት አውቶብስ ተጭነው ሲጓዙ የነበሩ 273 ዜጎች በአማራ ክልል…