የሴቶችን የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት መቀጠል አለበት – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡
በፕሬዚዳንት ጽ/ቤት፣ ዩ ኤን ውሜን እና ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን አስተባባሪነት ከሁሉም…