Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ኬንያ ቀጣናዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥና የጋራ ኦፕሬሽን አጠናክረው ለመቀጠል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የኬንያ የደኅንነት ተቋማት ቀጣናዊ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥና የጋራ ኦፕሬሽን አጠናክረው ለመቀጠል ተስማምተዋል፡፡ የኬንያ ናሽናል ኢንተለጀንስ ሰርቪስ ዳይሬክተር ጀነራል ኖርዲ ሐጂ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በዛሬው…

በማሊ በወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ በተከሰተ አደጋ ከ40 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ በወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ በተከሰተ የመደርመስ አደጋ ከ40 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው በሀገሪቱ ደቡብ ምዕራብ ኩሊኮሮ አካባቢ በሚገኝ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ ነው የተከሰተው፡፡ በአካባቢው የወርቅ ማዕድን አውጪዎች ሃላፊ…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችና በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራ ልዑክ በሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ የሥራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ ሪያድ ሲደርስ በሳዑዲ ዐረቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ሚኒስትር ጀነራል ሰኢድ ቢን አብዱላህ አልቃህታኒ…

የአውስትራሊያ ብሔራዊ ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውስትራሊያ ብሔራዊ ቀን በአዲስ አበባ በሚገኘው የሀገሪቱ ኤምባሲ ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ መንግስትን በመወከል የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በክብር እንግድነት ተገኝተው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሳተላይት ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ እየገነባች ያለች ሀገር ናት ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የሥራ ሃላፊዎች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተሰሩ ባሉት የሳተላይት፣…

በመዲናዋ የመንግስት ት/ቤቶች መምህራን ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስት ት/ቤቶች መምህራን በህብረት ስራ ማህበራት ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ለሚያስተምሩ መምህራን…

የምርት ጥራት ደረጃ አላሟሉም በተባሉ 92 ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት ጥራት ደረጃ ባላሟሉ 92 ድርጅቶች ላይ የእርምት እርምጃ ወስጃለሁ አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ በ282 ድርጅቶች ላይ የምርት ጥራት ቁጥጥር ሥራ ተከናውኖ 60ዎቹ የጥራት ደረጃ ማሟላታቸው ተገልጿል፡፡ እንዲሁም 130…

በድሬዳዋ ከ38 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ግማሽ ዓመት ከ38 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ባላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለ250 ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት…

ማረሚያ ቤት በሚገኝ ግለሰብ ስም ሀሰተኛ ሊብሬና  ከዕግድ ነጻ  ሰነዶችን በመጠቀም ገንዘብ ተበድረዋል የተባሉ በሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማረሚያ ቤት በሚገኝ ግለሰብ ስም ሀሰተኛ የቪ8 ተሽከርካሪ ሊብሬና  ከዕግድ ነጻ  ሰነዶችን በመጠቀም ገንዘብ ተበድረዋል የተባሉ 4 ግለሰቦች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና…