Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምቦ፣ ወላይታ ሶዶ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ አምቦ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 714 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራች ነው – አምባሳደር ዳረን ዌልች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት የዘለቀውን የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢንቨሰትመንት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ገለጹ። አምባሳደር ዳረን ዌልች÷ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለበርካታ ዓመታት የዘለቀ…

ኬንያ የአየር ንብረት ለውጥ የምግብ ዋስትናዬ ላይ ስጋት ሆኖብኛል አለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ የአየር ንብረት ለውጥ የምግብ ዋስትናዋ ላይ ትልቅ ስጋት እንደደቀነባት አስታወቀች፡፡ በኬንያ ኤልዶሬት በተዘጋጀው የእርሻ ትርዒት ላይ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ እንደተናገሩት ፥ ተደጋጋሚ ከባድ ዝናብና ደረቃማ የአየር ሁኔታ የምስራቅ…

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል አባላት አስመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ዋና አዛዥ ሜ/ጄ አብድሮ ከድር፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡…

የማር የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ንቦች ከእጽዋት አበባ ቀስመው የሚያዘጋጁት የማር ምርት ጣፋጭ ፈሳሽ ሲሆን በዓለም ላይ ተወዳጅ ነው። በአብዛኛው ወርቃማ ቀለም ያለው ይህ ጣፋጭ የተፈጥሮ ፈሳሽ ለምግብነት እና ለመድኃኒትነት የሚጠቅሙ ንጥረ ነገሮችን በውስጡ ይዟል። ማር…

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የላስካ ጤና ጣቢያን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የላስካ ጤና ጣቢያን መርቀው ከፍተዋል፡፡ አቶ ጥላሁን ከበደ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በባስኬቶ…

በሐረሪ ክልል ከ400 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ400 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹን የመረቁት÷ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው፡፡ ፕሮጀክቶቹ ገጠርን ከከተማ በማቆራኘት…

በኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ላይ ያተኮረ ውይይት በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅግጅጋ ዩኒቨርሰቲ እና የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት በኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ላይ ያተኮረ ውይይት በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ "የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ እና የመልካ ፖለቲካ አንድምታ" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ…

በመዲናዋ ከተማ አቀፍ የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል፡፡ የጽዳት ዘመቻው"ከተማዬን እያፀዳሁ የአመራርነት ሚናዬን እወጣለሁ" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ ዘመቻው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እስከ ወረዳ ወርደው…

በፖሊሳዊ ግዳጆች የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ ፖሊሳዊ ግዳጆች የላቀ አፈጻጸም ላሳዩ አመራሮችና አባላት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ እውቅናና ሽልማቱ ፖሊሳዊ ግዳዳጆችን በአገር ፍቅር ስሜትና ጀግንነት…