Fana: At a Speed of Life!

የቄራዎች ድርጅት ለበዓሉ ጤንነቱ የተረጋገጠ የእርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ጤንነቱ የተረጋገጠ የእንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አታክልቲ ገ/ሚካኤል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

በሥነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት መስራት ይገባል – ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ ምግባር የታነጸና ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራበትእንደሚገባ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)…

ጥንካሬዎችን በማስቀጠልና ስህተቶችን በማረም ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት እንሰራለን- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥንካሬዎችን በማስቀጠል እና ስህተቶችን በማረም ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት እንሰራለን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደር እና የፖለቲካ ማዕከል ስራ ማስጀመሪያ…

በሐረር ከተማ በእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋዴዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ ሰሞኑን ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋዴዎች ጋር ውይይት ተካሄደ። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ÷ በፎረንሲክ ባለሙያ…

“የትውልድ ቀን” በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘የትውልድ ቀን’ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል። የዛሬው የጳጉሜ 5 የትውልድ ቀን “ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይትን ጨምሮ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተከብሯል፡፡ በመድረኩ…

የትውልድ ቀን ‘ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር’ በሚል መሪ ቃል ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትውልድ ቀን ‘ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር’ በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ተከብሯል። በአከባበሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።

የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ ኢትዮጵያውያን ተባብረን በመሥራታችን ፈጣሪ ረድቶናል ብለዋል በማህበራዊ ትስስር…