Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ ኤቨርተንን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ኤቨርተንን 2 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የዩናይትድን የማሸነፊያ ጎሎች ማርከስ ራሽፎርድ እና ቡሩኖ ፈርናንዴዝ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል፡፡ ሁለቱም የፍፁም ቅጣት ምቶች በአርጀንቲናዊው…

ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከባስኬቶ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ከባስኬቶ ዞን ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዞኑ ጤፍ፣ በቆሎ፣ ሰሊጥ፣ ሩዝ፣ ኮረሪማና ሌሎች የግብርና ምርቶችን በብዛት አምራች ቢሆንም ምርቶችን ወደ ገበያ ለማውጣት…

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን እና ጂቡቲን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያ እና ጂቡቲን ግንኙነት እና ትብብር በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በጂቡቲው ገዥ ፓርቲ (አር ፒ ፒ) 45ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ…

የሱዳን ተዋጊ ኃይሎች ለረመዳን ጾም ተኩስ እንዲያቆሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የሱዳን ተዋጊ ኃይሎች ለረመዳን ጾም ተኩስ እንዲያቆሙ ጥሪ አቀረበ፡፡ ተኩስ አቁም ከተደረገም ከ25 ሚሊየን ለሚልቁ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ እንደሚቻል ምክር ቤቱ ገልጿል፡፡ በፀጥታው…

የተረጋጋ የፖለቲካ ሥነ-ምኅዳር መፍጠር ተችሏል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደመመጥ፣ በመከባበርና በመመካከር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥነ-ምኅዳር መፍጠር መቻሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የፌዴራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር…

በሸገር ከተማ ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ት/ቤቶች 39ኙ አገልገሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ትምህርት ቤቶች 39ኙ ግንባታቸው ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የሸገር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ፍራኪያ ካሣሁን እንደገለጹት÷ በያዝነው የበጀት…

ከንቲባ አዳነች የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ረትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞቹ…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጎላ ፋይዳ እንዳለው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሁናዊ ሁኔታና የወደፊት ዕቅዶችን አስመልክቶ በብሔራዊ…

13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ መጋቢት 13 ቀን 2016 ዓ.ም የሚቆየው 13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታ በጋና አክራ በይፋ ተከፍቷል፡፡ በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነሮች፣ የጋና ፕሬዚዳንት ናና…

ሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎችን የሚያገናኘው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ እና ኦሮሚያ ክልሎችን በቅርበት የሚያስተሳስረው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 84 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የመንገድ ግንባታው 71 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን÷ ከዚህ ውስጥ…