Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መደበኛ ስብሰባውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥር 13 እስከ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ። የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ…

የርገን ክሎፕ የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሲጠናቀቅ ከሊቨርፑል ይሰናበታሉ- ክለቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ከክለቡ የ2023/24 እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ-ግብር ሲጠናቀቅ ከክለቡ እንደሚሰናበቱ ተሰምቷል፡፡ የተጀመረው የፕሪሚየር ሊግ ውድድር መርሐ-ግብር እስከሚጠነቀቅ ድረስ በአሰልጣኝነታቸው እንደሚቀጥሉም…

አቶ ተመስገን ጥሩነህ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ተመስገን ጥሩነህን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡ የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ የፓርቲውን የአመራር የመተካካት መርህንና የአሰራር ሥርዓት በመከተል ዛሬ ባካሄደው የማጠቃለያ ስብሰባ በሙሉ ድምፅ አቶ ደመቀ…

በሐረሪ ክልል በበጋ መስኖ 4 ሺህ 500 ሄክታር መሬት በአትክልትና ፍራፍሬ እየለማ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በበጋ መስኖ 4 ሺህ 500 ሄክታር መሬት በአትክልትና ፍራፍሬ እየለማ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሮዛ ኡመር ተናገሩ። የቢሮ ሃላፊዋ÷ እስካሁን በተከናወነው ስራ 85 በመቶ በሚሆነው መሬት ላይ…

በቀይ ባህር ላይ የሚካሄደው የንግድ እንቅስቃሴ 42 በመቶ ቀንሷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁቲ አማፂያን በሚፈፅሙት ጥቃት ምክንያት በቀይ ባህር ላይ የሚካሄደው የንግድ እንቅስቃሴ 42 በመቶ መቀነሱን የተባበሩት መንግሰታት ድርጅት (ተመድ) አስታወቀ፡፡ የንግድ እንቅስቃሴው መቀነስ በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት በችግር ውስጥ…

የአገው ፈረሰኞች ማህበርን 84ኛ በዓል ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገው ፈረሰኞች ማህበርን 84ኛ በዓል ማህበራዊ እሴቱን በጠበቀ አግባብ በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ሃላፊ አቶ ለይኩን ሲሳይ እንደገለጹት÷ የአገው ፈረሰኞች ማህበር…

በ22 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ በ22 ነጥብ 77 ቢሊየን ብር ወጪ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ መከናወኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ በአሥተዳደሩ የፕላንና ፕሮግራም ማኔጅመንት ዳይሬክተር ቆንጂት ዓለሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ ከምዝበራ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ከምዝበራ ማዳን መቻሉን የፌዴራል ሥነ- ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ አስቸኳይ ሙስና መከላከል መሪ ሥራ አስፈፃሚ ገዛኽኝ ጋሻው በስድስት ወራት ውስጥ የተካሔደውን አስቸኳይ የሙስና…

የምሥራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው። ኤክስፖው “አርብቶ አደርነት የምሥራቅ አፍሪካ ኅብረ - ቀለም” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በኤክስፖው የኢፌዴሪ ህዝብ…

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን 715 ሚሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባለፉት ስድስት ወራት 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ክፍሌ ወ/ማርያም እንዳሉት÷ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት ስድስት ወራት 4 ቢሊየን 777 ሚሊየን ብር…