Fana: At a Speed of Life!

849 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን 849 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ከጂቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ መላኩን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ በተላከው የአፈር ማዳበሪያ የተያዘውን ዕቅድ ከ43 በመቶ በላይ ማሳካት…

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸው 463 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 463 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፋሪስ ደሊል (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላትን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ…

በደብረብርሃን ከተማ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት ፋብሪካዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ከተማ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት ፋብሪካዎች ተመርቀዋል። የደብረብርሃን ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ሀላፊ አቶ ብርሃን ገብረህይወት÷ በ10 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 17…

በምስራቅ ጉጂና ምስራቅ ቦረና ዞኖች የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ሸኔ ክንፍ ከፍተኛ አመራሮች እጅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ እና ምስራቅ ቦረና ዞን እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው የአሸባሪው ሸኔ ክንፍ አባላትና ከፍተኛ የሸኔ አመራሮች ለመከላከያ ሠራዊቱ እጅ እየሰጡ መሆኑ ተገለጸ። በጉጂ ዞን የቡድኑ ሎጅስቲክስ እና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ የነበረው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክ/ከተማ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክ/ከተማ ከ300 በላይ ክፍሎችን የሚይዝ ባለ ዘጠኝ ወለል የመኖሪያ ቤት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ ግንባታውን ባስጀመሩበት ወቅት÷ በአዲስ አበባ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት…

በዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የብርና የነሐስ ሜዳሊያ አገኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግላስጎ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የብርና የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። ትናንት ምሽት በተካሄደው የሴቶች 3 ሺህ ሜትር ፍፃሜ ጉዳፍ ፀጋዬ በ8:21.13 በሆነ ሰዓት ውድድሩን በማጠናቀቅ 2ኛ ደረጃን…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኬንያ እና ታንዛኒያ ያደረጉትን ይፋዊ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬንያ እና ታንዛኒያ ያደረጉትን ይፋዊ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከቀናት በፊት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት…

አሜሪካ ለጋዛ የመጀመሪያ ሰብዓዊ እርዳታ በአውሮፕላን ማቅረቧ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለጋዛ የመጀመሪያ ሰብዓዊ እርዳታ በአውሮፕላን ማቅረቧ ተገልጿል፡፡ የሰብዓዊ እርዳታው ከ30 ሺህ በላይ እሽግ ምግብ ሲሆን÷ በሶስት ወታደራዊ አውሮፕላኖች ከአውሮፕላን በፓራሹት መቅረቡ ተመላክቷል፡፡…

በክልሉ 43 በመቶ የሚደርሰውን በረሃማነት ጠባይ ያለው መሬት ማልማት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስከ 43 በመቶ የሚደርሰውን በረሃማነት ጠባይ ያለው መሬት በሳይንሳዊ ጥናት ተመርኩዞ ማልማት መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሺመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡   አካባቢው በተደጋጋሚ ሲያስተናግድ የኖረው የዝናብ እጥረትና…

ሊቨርፑል እና ቶተንሃም ተገጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተደረጉ የ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ሊቨርፑል፣ ቶተንሃምና ኒውካስል ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያሸንፉ ቼልሲ አቻ ተለያይቷል፡፡ ምሽት 12፡00 ላይ በተደረጉ ጨዋታዎች ቶተንሃም ክርስታል ፓላስን 3 ለ 1፣…