ርዕሳነ መስተዳድሮች ለደቡብ ኢትዮጵያና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች የደቡብ ኢትዮጵያና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ምስረታን አስመልክቶ ‘እንኳን ደስ አላችሁ’ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ÷ ለክልሎቹ…