Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ለበዓል መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች እጥረት እንዳይከሰት ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል ላይ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦችና የምርት እጥረት እንዳይከሰት ሸቀጦች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የሐረሪ ክልል ንግድ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዓሉን በተመለከተ በምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰትም የቁጥጥር ስራ እየተከናወነ…

4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በአማራ ክልል የገናና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከበሩ ሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላት በሰላምና በድምቀት እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሚዲያ ዋና ክፍል ሃላፊ ም/ኮማንደር መሳፍንት እሸቴ÷ በክልሉ ገናና ጥምቀትን ጨምሮ…

የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉርና ከመቅደላ የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉር እና በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ጦር የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ተመለሱ። የተመለሱት ታሪካዊ ቅርሶች ሁለት በብር የተለበጡ ዋንጫዎች፣ አንድ የቀንድ ዋንጫ፣ ደብዳቤዎች እንዲሁም አንድ ጋሻ ከእንግሊዝ ወደ…

ገና በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በ23 ዓመታት የታነጹት ቤተ-መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ-መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታኅሣስ 29 የገና በዓል በላሊበላ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን ተከታዮች…

በአፍሪካ የሚገኙ ስጋ በል አዕዋፋት ዝርያ እየተመናመነ መምጣቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የሚገኙ ስጋ በል አዕዋፋት ዝርያ እየተመናመነ መምጣቱን በቅርብ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች አመላከቱ፡፡ የተለያዩ የንስር ዝርያዎች፣ ጭልፊቶች፣ የሎሶች እና ጥንብአንሳዎች ባለፉት 40 ዓመታት ዝርያቸው የተመናመኑ ስጋ በል አዕዋፋት መሆናቸው…

ኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአርሶና አርብቶ አደሩ ምርታማነት ማደግ የሚጫወቱትን ሚና ማጠናከር አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአርሶና አርብቶ አደሩ ምርታማነት ማደግ የሚጫወቱትን ሚና ማጠናከር እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) አመለከቱ። ሀገር አቀፍ የኀብረት ሥራ ማህበራት ሪፎርም በአዲስ አበባ ይፋ…

በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ ወገኖች በመንግስት፣ በልማት ድርጅቶችና ባለሃብቶች የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ መሆኑ ተገለጸ። የክልሉ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ስትሪንግ ኮሚቴ ድርቁ ያስከተለውን ጉዳትና በሃብት ማሰባሰብ…

ለትውልደ ኢትዮጵያውያኑ የተላለፈው ጥሪ ቱሪዝምን ከማነቃቃት የተሻገረ ፋይዳ አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ቀደምት ሀገራቸው እንዲመጡ ጥሪ መተላለፉ ቱሪዝምን ከማነቃቃት እና ትሥሥርን ከመፍጠር የተሻገረ ፋይዳ እንዳለው ምሁራን ገለጹ፡፡ የጥሪውን ዓላማ ከግብ ለማድረስም ኤምባሲዎችና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች ፣ የኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል 10 ሚሊየን የአቮካዶ ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልል ሁሉም ዞኖች 10 ሚሊየን የአቮካዶ ችግኝ እንክብካቤ አየተደረገለት እንደሚገኝ ገለጹ፡፡ ርዕሠ-መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ እስካለፈው ክረምት ከ16 ሺህ…