Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለውን የሽብርተኝነት አደጋና ግጭት እልባት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለውን የሽብርተኝነት አደጋና የግጭት መበራከት የቀጣናው ሀገራት በጋራ እልባት ሊያበጁለት እንደሚገባ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የፀጥታና ደህንነት ዘርፍ ዳይሬክተር ኮማንደር አበበ ሙሉነህ…

ስፔን የ2023 የሴቶች የዓለም ዋንጫን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2023 የሴቶች የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን እንግሊዝን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን አንስታለች። የቡድኑ አምበል ኦልጋ ካርሞና በ29ኛው ደቂቃ ለስፔን የማሸነፊያዋን ጎል አስቆጥራለች። የእንግሊዟ ግብ ጠባቂ ሜሪ…

በክልሉ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አጎበር ተሰራጨ

በክልሉ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አጎበር ተሰራጨ አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2015 በጀት ዓመት 1 ሚሊየን 236 ሺህ የጸረ ወባ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት…

በነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ) የተመራ ልዑክ በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የተመራ የክልሉ ልዑክ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱም ÷ የዋቻ ከተማ ንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ እና የቦባ ቆቻ…

በተፈጥሮ በሴቶች ላይ የሚስተዋልን የስትሮክ ተጋላጭነት ለመቀነስ ምን መደረግ አለበት?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስትሮክ ወደ አንጎል አካባቢ ያለው የደም ፍሰት ሲዘጋ ወይም በአንጎል ውስጥ ያለው የደም ቧንቧ ሲበጠስ በወንዶችም ሆነ በሴቶች ላይ የሚከሰት ህመም ነው፡፡ ከላይ ከተገለጹት የህመሙ መከሰቻ ምክንያቶች በተጨማሪ ሴቶች በተፈጥሮ ምክንያት ለስትሮክ…

ሩሲያ ባለስልጣናትን ጨምሮ በ54 የብሪታንያ ዜጎች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በ54 የብሪታንያ ባለስልጣናት፣ ጋዜጠኞች እና የሕግ አስከባሪ ተወካዮች ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታወቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ÷ ብሪታኒያ በፀረ- ሩሲያ አካሄዷ በሩሲያውያን ላይ የማይገባ ማዕቀብ መጣሏን ተከትሎ አጸፋዊ…

ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁበት የፍጻሜ ውድድር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁበት የ10 ሺህ ሜትር ወንዶች ፍጻሜ ውድድር ምሽት 1፡25 ላይ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ÷ አትሌት በሪሁ አረጋዊ፣ ሰለሞን ባረጋ እና ይስማው ድሉ ተጠባቂ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ቀን 12፡05 ላይ በሚካሄደው የሴቶች…

የኢትዮጵያ ደን ሽፋን 17 በመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ከሳተላይት የተወሰዱ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ በተከናወነ ሥራ በኢትዮጵያ ያለው የደን ሽፋን 17 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ደንን በአራት ባዮም ማለትም Acacia-Commiphora፣…

ባሕርዳር ከተማ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ከአዛም ጋር ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፍ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ባሕርዳር ከተማ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ዛሬ ከታንዛንያው አዛም ክለብ ጋር ያካሂዳል። ጨዋታው ከቀኑ 10 ሰዓት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይከናወናል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚሰለጥነው ባሕርዳር…