Fana: At a Speed of Life!

የወጣቱን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል በፖሊሲ የተደገፈ ሪፎርም ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጣቱን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል መንግስታት በፖሊሲ አቅጣጫ የተደገፈ ሪፎርም ሊያደርጉ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ ችዶ ምፔምፓ ተናገሩ፡፡ ከ37ተኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ጎን ለጎን ልዩ…

ሩሲያ የምሥራቅ ዩክሬኗን አዲቪካ ከተማ ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች በምሥራቃዊ ዩክሬን የምትገኘውን የአዲቪካ ከተማን መቆጣጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከተማዋ በሩሲያ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር የዋለችው የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ መዘግየቱን ተከትሎ ዩክሩን የተተኳሽ እጥረት ስላጋጠማት አዲቪካን ለቃ…

ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት ተስማማች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት መግባባት ላይ መድረሷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቡርታ ጋር ባደረጉት ውይይት÷…

የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ መታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጻነት ታጋዩና የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ በአፍሪካ ሕብረት ቅጥር ግቢ የመታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸው። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣ የአፍሪካ…

በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ የተሳሳተ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ በሌሎች የአፍሪካ ሕብረት ተሳታፊ ሀገራት መሪዎች ጭምር ተቀባይነት ያለገኘና የተሳሳተ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውም÷ አፍሪካ ለዕድገት ልትጠቀምባቸው ስለምትችለው የወጣቶች ፈጠራ፣ የሥራ ፈጠራ ብሎም የቴክኖሎጂ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ኡልድ ጋዙዋኒ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ማለዳ ባደረጉት የሁለትዮሽ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ÷ የቻድ የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሰክሰስ ማስራ፣ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሄሌና ሲሚዶ፣ የአፍሪካ ሀገራት…

በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና ቆዳ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ- ዛምቢያ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛምቢያ በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና በቆዳ ኢንዱስትሪ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ የሀገሪቱ የቴክኖሎጂ እና ሳይንስ ሚኒስትር ፍሌሲ ሙታቲ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በቴሌኮሙኒኬሸን መሰረተ ልማት ከዛምቢያ በላቀ ደረጃ ላይ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በስዊድን ተካሂዷል፡፡ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ምሕረተአብ ሙሉጌታ÷ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለኢኮኖሚ ልማት ሂደቶችና እየተገኙ ስላሉ ውጤቶች በመድረኩ ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡…