የሀገር ውስጥ ዜና የወጣቱን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል በፖሊሲ የተደገፈ ሪፎርም ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጣቱን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል መንግስታት በፖሊሲ አቅጣጫ የተደገፈ ሪፎርም ሊያደርጉ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ ችዶ ምፔምፓ ተናገሩ፡፡ ከ37ተኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ጎን ለጎን ልዩ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ የምሥራቅ ዩክሬኗን አዲቪካ ከተማ ተቆጣጠረች Amele Demsew Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች በምሥራቃዊ ዩክሬን የምትገኘውን የአዲቪካ ከተማን መቆጣጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከተማዋ በሩሲያ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር የዋለችው የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ መዘግየቱን ተከትሎ ዩክሩን የተተኳሽ እጥረት ስላጋጠማት አዲቪካን ለቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት ተስማማች Amele Demsew Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት መግባባት ላይ መድረሷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቡርታ ጋር ባደረጉት ውይይት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ መታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸው ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጻነት ታጋዩና የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ በአፍሪካ ሕብረት ቅጥር ግቢ የመታሰቢያ ሐውልት ቆመላቸው። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣ የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ የተሳሳተ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ በኩል የተሰጠው መግለጫ በሌሎች የአፍሪካ ሕብረት ተሳታፊ ሀገራት መሪዎች ጭምር ተቀባይነት ያለገኘና የተሳሳተ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩ ኤን ዲ ፒ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት አስተዳዳሪ እና የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውም÷ አፍሪካ ለዕድገት ልትጠቀምባቸው ስለምትችለው የወጣቶች ፈጠራ፣ የሥራ ፈጠራ ብሎም የቴክኖሎጂ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞሪታንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ኡልድ ጋዙዋኒ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ማለዳ ባደረጉት የሁለትዮሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ሚኒስትሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ÷ የቻድ የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሰክሰስ ማስራ፣ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሄሌና ሲሚዶ፣ የአፍሪካ ሀገራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና ቆዳ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ- ዛምቢያ Amele Demsew Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛምቢያ በቴሌኮሙኒኬሸን፣ ቱሪዝምና በቆዳ ኢንዱስትሪ መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ የሀገሪቱ የቴክኖሎጂ እና ሳይንስ ሚኒስትር ፍሌሲ ሙታቲ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በቴሌኮሙኒኬሸን መሰረተ ልማት ከዛምቢያ በላቀ ደረጃ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ Amele Demsew Feb 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በስዊድን ተካሂዷል፡፡ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ምሕረተአብ ሙሉጌታ÷ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለኢኮኖሚ ልማት ሂደቶችና እየተገኙ ስላሉ ውጤቶች በመድረኩ ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡…