Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ሮበርት፥ ገናን (የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን) ለሚያከብሩ…

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የሃይማኖት አባቶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የገና በዓልን በማስመልከት የ’እንኳን አደረሳችሁ’ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ…

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ በልማት እቅዶችና ፍላጎቶች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከሶማሊላንድ ፕላንና ልማት ሚኒስትር አሕመድ ሞሃመድ ድሪር (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ ሚኒስትሮች በተለያዩ የልማት ሥራዎች ላይ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የእንኳን ለክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በመልዕክታቸው÷ በክርስቶስ ልደት በብዝኀነት በእኩልነት መኖርንና ለአንድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታታቸው÷ “እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ” ሲሉ…

በጋምቤላ ከተማ ከ350 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማ በ352 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው ባሮ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተመርቆ ስራ ጀመረ። በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ ትኩረት ከተሰጣቸው…

“የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ስርዓቱን በማቀላጠፍ እና ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ ትልቅ ድርሻ ይጫወታል የተባለለት “የስማርት ኮርት” ስርዓት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በልፅጎ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተላልፏል። በውስጡ አራት…

በአዲስ አበባ ከተማ ከ263 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ263 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ አቅመ ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ባለውለታዎችና በከተማዋ የሚገኙ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዋሬ አካባቢ የተገነባውን የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዋሬ አካባቢ በ1 ሺህ 523 ነጥብ 3 ሜትር ካሬ ላይ የተገነባውን ተጨማሪ የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መርቀዋል። የተመረቁት ሁለቱ ባለ 11 ወለል ህንፃዎች በሶስት…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአቅመ ደካሞችን ቤት አድሶ ለባለቤቶቹ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 4 ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባለሰባት ክፍል የመኖሪያ ቤት አጠናቆ ከሙሉ የቤት እቃ ጋር አስረከበ፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ቤቶቹን ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባስረከቡበት ወቅት፤…