Fana: At a Speed of Life!

በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት የሟቾች ቁጥር 30 መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት በትንሹ 30 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸው ተገልጿል፡፡   ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ የነፍስ አድን ሰራተኞች በፍርስራሽ ውስጥ የታፈኑ ሰዎችን በህይወት ለማዳን እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።  …

በሲዳማ ክልል 31 የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ጥራትና አግባብነት ባልተከተለ መልኩ ከደረጃ በታች ሲያሰለጠኑ በተገኙ 31 የግል የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ላይ እርምጃ መውሰዱን ተገለጸ፡፡ የክልሉ የስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ኃላፊ ሀገረ ጽዮን አበበ፥ ቢሮው…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ኦሮሚያ ባንክ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ባንክ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የፈረሙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ6 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ስድስት ወር 6 ነጥብ 857 ቢሊየን ብር ሐብት ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ መስጠቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፈቃድ የተሠጠባቸው ዘርፎችም ግብርና፣ ኢንዱስትሪ እና አገልግሎት…

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር 54 ሺህ 288 ወገኖች ከጎዳና መነሳታቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎዳና የሚገኙ ወገኖችን ለማንሣት እንደ ሀገር እስካሁን በተከናወነው ሥራ የተነሺዎች ቁጥር ከነበረበት 39 ሺህ 82 ወደ 54 ሺህ 288 ከፍ ማለቱን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመትም 19 ሺህ 756…

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ቶሮንቶ የሚያደርገውን የበረራ ቁጥር ሊጨምር ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ካናዳ ቶሮንቶ የሚያደርገውን የበረራ ቁጥር ሊጨምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ዓየር መንገዱ ከአዲስ አበባ ቶሮንቶ እንዲሁም ከቶሮንቶ አዲስ አበባ የሚያደርገውን የበረራ ቁጥር ከፈረንጆቹ ሚያዝያ 1 ቀን 2024 ጀምሮ…

ከ27 ቢሊየን ብር በላይ ለነዳጅ ድጎማ መዋሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ድጎማ መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ እስከ ታኅሣስ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ከ27 ቢሊየን ብር በላይ ለድጎማ ወጪ መደረጉን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ እንዲሁም ባለፉት ሥድስት ወራት÷ 1 ሚሊየን 151 ሺህ 503 ነጥብ 769…

የኩላሊት ጠጠር በአብዛኛው እነማንን ያጠቃል? ሕክምናስ አለው?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩላሊት ጠጠር በኩላሊት ውስጥ የሚገኝ ከአሸዋ ቅንጣት እስከ የጎልፍ ኳስ ያህል መጠን ሊኖረው የሚችል እና መደበኛ ያልሆነ ቅርጽ ያለው ጠንካራ ክምችት (ክሪስታል) መሆኑ ይነገራል፡፡ • የኩላሊት ጠጠር ምንድን ነው? እንደ ሕክምና ባለሙያዎች…

በጋምቤላ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የዓሣ ምርታማነትን እንዳሳደገ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በመጀመሩ የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ የዓሣ ምርታማነትን ለማሳደግ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የጋምቤላ ክልል ግብርና ቢሮ አመለከተ።   በክልሉ ያለውን የዓሣ ሀብት በአግባቡ ለማልማት እየተሠራ መሆኑንም ቢሮው…

በኦሮሚያ ክልል ከ32 ሺህ በላይ አባወራዎች እየተደገፉ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ከ32 ሺህ በላይ አባወራዎች ድጋፍ እየተደረገ ነው ሲል የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ ገለጸ። የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ የሎጂስቲክ ምላሽና መልሶ ማቋቋም ዳይሬክተር አቶ ደበላ ኢታና በቦረና እና ምስራቅ ቦረና፣…