Fana: At a Speed of Life!

የአየር ትንበያ መረጃዎች ትክክለኛነት ደረጃ እስከ 80 በመቶ መድረሱን ኢንስቲትዩቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሰጣቸው የአየር ሁኔታ ትንበያዎች ከ70 እስከ 80 በመቶ ትክክለኛ መሆናቸውን በጥናት አረጋግጫለሁ ሲል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ፥ የአጭር፣ መካከለኛ እና የረጅም ጊዜ ተብለው የተለዩ የአየር ትንበያ መረጃዎችን…

ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሰመራ ከተማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ሀሠን መሐመድ እና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኘሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አስፋው አበበ ፣የኢትዮጵያ ኢንተርኘራይዝ ዋና ዳይሬክተር አለባቸው…

ክልሉ በ560 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ቡና በማልማት ከ40 ሺህ ቶን በላይ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ አቅርቧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2015 በጀት ዓመት በ560 ሺህ 20 ሄክታር መሬት ላይ ቡና በማልማት 42 ሺህ 611 ነጥብ 96 ቶን ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን ገለጸ። የክልሉ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን እንዳስታወቀው፤ ባለፈው በጀት…

አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ወጣቶች ለሰላምና ልማት ግንባታ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ወጣቶች የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግና የልማት ግንባታን ለማፋጠን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ዛሬ በመቀሌ ከተማ…

ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ የፌደራል ፖሊስ ሰራዊት አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ የፌደራል ፖሊስ ሰራዊት አባላት ዛሬ ተመርቀዋል፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ እና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤልን ጨምሮ የፌደራል እንዲሁም የክልሉ…

በፕርሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታው አርሰናል ኖቲንግሀም ፎረስትን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የውድድር ዓመት በመጀመሪያ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከኖቲንግሀም ፎረስት ጋር ያደረገው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ኤዲ ኒኪታህ እና ቡካዩ ሳካ ከመረብ…

የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደረገው የትምህርት ቤት ምገባ እና የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሸል በቀጣይ በትኩረት የሚሠራባቸው ዘርፎች መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በተጨማሪም በነበረው ግጭት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶች…

የቀድሞው ጤና ጥበቃ ሚንስትር ዶ/ር ከበደ ታደሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚንስትር የነበሩት ዶ/ር ከበደ ታደሰ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ዶ/ር ከበደ ከጥቅምት 1993 እስከ ጥቅምት 1998 በጤና ሚኒስቴር አገልግለዋል፡፡ በተጨማሪ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማበራዊ…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የጤና ማዕከል የቦታ ጥያቄ ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 12 ሆስፒታሎች በጋራ የጤና መንደር ለመገንባት ባቀረቡት የመሬት ጥያቄ ላይ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የአስተዳደሩ ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2015 ዓመታዊ ስራ…