ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት ሠነድ መፈራረሟ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት መሆኑ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት ሠነድ መፈራረሟ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው ሲል ሰርቫይቭ ዘ ኒውስ ገለጸ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ የትብብርና የአጋርነት መግባቢያ…