Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተዋጽዖ ያበረከቱ ምሁራንን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለየዩ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የማህበራዊ ሳይንስ ኮሌጅ ምሁራን ሽልማት ሰጠ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ሽልማቱን የሰጠው ለባህሩ ዘውዴ (ፕ/ር)፣ ጌትነት ታደለ (ፕ/ር) እንዲሁም በቀለ ጉተማ (ፕ/ር) ነው፡፡…

በሶፍትዌር ዕክል ምክንያት ከ2 ሚሊየን ለሚልቁ የቴስላ ምርቶች ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤለን መስክ አንዱ ኩባንያ የሆነው“ቴስላ አውቶሞቲቭ” በሶፍትዌር ችግር ምክንያት ከ2 ሚሊየን የሚልቁ ተሸከርካሪዎቹን ለማዘመን ጥሪ ማቅረቡ ተሰምቷል፡፡ ጥሪ የቀረበው የአሜሪካው ቁጥጥር ባለሥልጣን ለሁለት ዓመታት ፍተሻ ሲያደርግ ቆይቶ የመኪናዎቹ…

ለዛሬ ብቻ የማሰብ ሥነ – ልቦና እና ተጽዕኖው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ገፊ ምክንያቶች ለዛሬ ብቻ ደስታቸውን የሚፈልጉ፣ ለነገ የማያስቡ እና ለነገ ይሆናል የማይሉ ሰዎች ችግሩ ይዞባቸው የሚመጣው ተጽዕኖ ይኖራል፡፡ የሥነ ልቦና ባለሙያው ካሌብ ታምራት ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ለዛሬ ብቻ የማሰብ…

ኢትዮጵያ በተመድ የፀረ-ሙስና ስምምነት የአባል አገራት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአሜሪካ አትላንታ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀረ-ሙስና ስምምነት የአባል ሀገራት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ…

ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 እና 3 ስኳር ፋብሪካዎች ውጤታማ ለማድረግ የተለየ ትኩረት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደቡብ ምዕራብ ክልል የሚገኘውን ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 እና 3 የስኳር ፋብሪካዎችን ጎብኝቷል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው ቡድን አስተባባሪ አቶ ኢያሱ ዛላ በፕሮጀክቱ ዙሪያ ያለውን ችግር በአንድ ጊዜ መፍታት…

ኢትዮጵያ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም ትብብራቸውን በይበልጥ ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ረዳት ዋና ዳይሬክተር ቫለሪ ጓርኔሪ ጋር ዛሬ በጄኔቫ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡ በጄኔቫ እየተካሄደ ከሚገኘው 2ኛው ዓለም አቀፍ የሥደተኞች ፎረም ጎን ለጎን…

የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ፋይናንስ የማሰባሰብ ስራ መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 3 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ከልማት አጋሮች ጋር በመሆን ፋይናንስ የማሰባሰብ ስራ መጀመሩን ገለጸ፡፡ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም እስከ አሁን የተከናወኑ ተግባራትን በማስመልከት የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን…

በአማራ ክልል ከ35 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሐብቶች እንዲያለሙ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ35 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሐብቶች መሬት ወስደው እንዲያለሙ የክልሉ ኢንቨስትመንት ቦርድ ውሳኔ አሳለፈ። የአማራ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ እንድሪስ አብዱ እንደገለጹት፥ ባለሐብቶቹ…

ለኢትዮጵያ የፓስፖርት ቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል የተባለ ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ የፓስፖርት ቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ መከፈቱን አመላካች የተባለለት ሥምምነት በዛሬው ዕለት በተለያዩ ተቋት መካከል ተፈርሟል፡፡ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት፣ ቶፓን ግራቪቲ ኢትዮጵያ አክስዮን ማኅበር፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት…

በኢትዮጵያና በብሪታኒያመካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ አመላከቱ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳየር ጋር በሀገራቱ የልማት…