ለኢትዮጵያ አየር ክልል ዘብ የሆኑ ብቁ ባለሙያዎችን እያፈራን በመሆኑ ኩራት ይሰማናል – የአካዳሚው መምህራን
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ አየር ክልል አስተማማኝ ዘብ የሆኑና የላቀ የሙያ ብቃት ያላቸውን አብራሪና ቴክኒሻኖች እያፈራን በመሆኑ ሁሌም ክብርና ኩራት ይሰማናል ሲሉ የአየር ኃይል አካዳሚ አመራርና መምህራን ገለጹ።
የአካዳሚው ዲን ኮሎኔል ለማ ማሞ እንዳሉት÷…