ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠት ወንጀል የተጠረጠሩ 60 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሠነድ አልባ ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር በመላክ በመንግሥት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ 60 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…