Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ25 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና ክትትል ዳይሬክተር ኦላና ተሾመ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በክልሉ የሚገኙ…

የግብርናና የጤና ዘርፎችን የሚያግዙ ድሮኖችን የሰሩ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በስፔስ ሳይንስ ኢንስቲትዩት የምርምር ስራዎች ክፍል የሚሰሩት ወጣት ዳዊት ከፍያለው እና ጓደኞቹ የግብርና እና የጤና ዘርፎችን የሚያግዙ አምስት ድሮኖችን ሰርተዋል፡፡ ወጣቶቹ የሰሯቸው ድሮኖች የመንገድ መሰረተ…

ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ስኬታማ እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑን ፓርቲው ገምግሟል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ስኬታማ እንቅስቃሴዎችን እያደረገች እንደምትገኝ የብልጽግና ፓርቲ መገምገሙን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ።   አቶ አሕመድ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክና አዳማ ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባህር ዳር ከተማን 2 ለ 1 በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን…

የብልጽግና ፓርቲ ባለፉት ቀናት የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ በስፋት መክሯል- አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ እና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎች ባለፉት ቀናት ባካሄዱት ስብሰባ የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ በስፋት መምከራቸውን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። አቶ ተመስገን…

ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ፍላጎቷን እውን ለማድረግ የጀመረችው ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ፍላጎቷን እውን ለማድረግ የጀመረችው በድርድርና በሰጥቶ መቀበል መርሕ ላይ የተመሠረተ ሰላማዊ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ጉዳይ በሚል…

ስደተኞች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የሚሆኑበት ስርዓት ለመፍጠር በጋራ መስራት ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ኮርፖሬሽን እና የሶማሌ ክልል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ከዓለም አቀፍ የስራ ድርጅት ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራርመዋል፡፡   በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ በቀጥታ ስርጭት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር 3ኛ ሳምንት ነገ በቀጥታ ስርጭት ይካሄዳል። የምዕራፍ 13፣ የምዕራፍ 14 እና የምዕራፍ 15 አሸናፊዎች አንድ ላይ በተገናኙበት በዚህ የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ የምድብ አንድ 7…

ወ/ሮ ሠመሪታ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ረዳት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሠመሪታ ሰዋሰው ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ረዳት ዋና ዳይሬክተር ቫለሪ ጓርኒየሪ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በሚያከናውናቸው የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ተግባራት ዙሪያ ላይ…