Fana: At a Speed of Life!

የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሰን ተሻጋሪ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች በአጋሮ ከተማ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል፡፡ መርሐ ግብሩ “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የተጀመረው፡፡ በዛሬው መርሐ ግብር…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን “ጎልደን ሪሴፕሽን” የተሰኘ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን "ጎልደን ሪሴፕሽን" የተሰኘ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል፡፡ የ"ጎልደን ሪሴፕሽን" አገልግሎት በኢንዱስትሪ ፓርኮች እና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና ውስጥ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ የውጪ ቀጥተኛ…

ጀነራል አበባው የልዩ ኃይል መልሶ የማደራጀት ቀሪ ሥራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቁ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀነራል አበባው የልዩ ኃይል መልሶ የማደራጀት ቀሪ ሥራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቁ አሳስበዋል፡፡ ሕዝባዊ ሚሊሻን መልሶ ለማደራጀት እና የልዩ ኃይል መልሶ የማደራጀት ሥራ በምን ደረጃ ላይ እንዳለ ለመገምገም ያለመ ውይይት ተካሂዷል።…

በኦሮሚያ ክልል 2ኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጌሌ ተራራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጉራዋ ወረዳ ጌሌ ተራራ ላይ ተጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረሀማን…

በጃፖን የሚገኙ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፖን የመንግስት እና የግል ኩባንያ ኃላፊዎች  በኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከጃፓን የመንግስት እና የግል ኩባንያ የሥራ ኃላፊዎች በኢኖቬሽን እና…

በሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ የማራቶን ውድድር አትሌት ብርሃኑ ነበበው እና ጠጅቱ ስዩም አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ማራቶን ውድድር አትሌት ብርሃኑ ነበበው እና አትሌት ጠጅቱ ስዩም አሸነፉ። 39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ የማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ ተብሎ የሚጠራው ቦታ መነሻና…

በተለያዩ አካባቢዎች ለጥፋት ዓላማ ሊውል የነበረ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃዊ ወረዳ እና በማዕከላዊጎንደር ዞን ሳንጃ ኬላ ለጥፋት ዓላማ ሊውል የነበረ የጦር መሣሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ፡፡ በጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ በሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ለጥፋት ዓላማ ሊውል የነበረ 98 ፋልኮን ቱርክ ሰራሽ ሸጉጥ፣ 2 ክላሽን…

የአርቲስት ዓሊ ብራ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የተገነባው የክብር ዶክተር አርቲስት ዓሊ ብራ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር…

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የ2ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የሁለተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ሁለተኛውን ዙር የአንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሰሜን ሸዋ…

አቶ ደመቀ መኮንን ድሬዳዋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ዛሬ ድሬዳዋ ገብተዋል፡፡ ከአቶ ደመቀ መኮንን ጋር የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል፡፡…