በግማሽ ዓመቱ የማዕድን ኢንዱስትሪ ምርት የማሳደግ ስራዎች አፈጻጸም 91 በመቶ ተሳክቷል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት የማዕድን ኢንዱስትሪ ምርት የማሳደግ ስራዎች አፈጻጸም 91 በመቶ ማሳካት መቻሉን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሚኒስቴሩ ባቀረበው የሥድሥት ወራት ሪፖርቱ÷በግማሽ ዓመቱ ትላልቅ ማዕድን አምራቾች የተሰጣቸውን…