Fana: At a Speed of Life!

“የወል እውነቶችን በማጽናትና ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ሰላማችንን ማስቀጠል ይገባል” – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የወል እውነቶችን በማጽናት፤ ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ሰላማችንን ማስቀጠልና ማጽናት አለብን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በአዲስ አበባ ከተማ "መፍጠንና መፍጠር፤ የወል እውነቶችን የማፅናት ቀጣይ የትግል…

በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከፊታችን ሰኔ 26 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 26 እስከ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት ÷ክልል አቀፍ ፈተናውን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልፀው ÷በ205…

የጤና አገልግሎትን ተደራሽ የሚያደርግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ልማት በስፋት እየተሰራ ነው -ወ/ሮ ሁሪያ አሊ 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና አገልግሎትን ቀልጣፋና ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የዲጂታል ቴክኖሎጂ ልማት በስፋት እየተከናወነ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የጤና…

ፍርድ ቤቱ ዐቃቤ ሕግ የሽብር ወንጀል ክስ ባቀረበባቸው በእነ ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ የተካተቱ 6 ተከሳሾችን የክስ ዝርዝር በንባብ አሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ዐቃቤ ሕግ የሽብር ወንጀል ክስ ባቀረበባቸው በእነ ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ የተካተቱ ስድስት ተከሳሾችን የክስ ዝርዝር በንባብ አሰምቷል። የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ-ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ከዚህ በፊት…

የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ የስራ መልቀቂያ አስገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ “ጤናየን በሚገባ ለመጠበቅ የረጅም ጊዜ እረፍት ያስፈልገኛል” በማለት በፈቃዳቸው የሥራ መልቀቂያ አስገቡ፡፡ በዚህም “ከ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…

ዋሊያዎቹ ወደ አሜሪካ ተጉዘው የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በመጓዝ የወዳጅነት እና የልምድ ልውውጥ ጨዋታዎችን ሊያደርግ ነው፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እንዳስታወቀው÷የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከካረቢያኑ ጉያና ብሄራዊ ቡድን ጋር ሐምሌ 26 በዋሺንግተን ዲሲ ሴግራ…

ቻይና በኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልማትን ለማሳደግ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልማትን በማሳደግ የዜጎችን ህይወት ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ የኢትዮጵያ፣ የቻይና መንግስት እና የተመድ የልማት ፕሮግራም የባዮጋዝ፣ የባዮማስ እና የፀሐይ ኃይል የደቡብ…

በኤሌክትሪክ አደጋ እናትና ልጅን ጨምሮ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና ደቡብ ክልል በኤሌክትሪክ አደጋ እናትና ልጅን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ትናንት ከቀኑ 9:10…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ሶስት ትምህርት ቤቶች መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በምስራቅ ሲዳማ ዞን በንሳ ወረዳ ዳዬ ከተማ የተገነቡ ሶስት ትምህርት ቤቶች መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደገለፁት÷መንግስት በክልሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን…

የማዕድን እና የግብርና ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አሲዳማ አፈርን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማከም የማዕድን እና የግብርና ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ(ኢ/ር)ና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) በአሲዳማ አፈር ላይ ያለውን ችግር በፍጥነት…