Fana: At a Speed of Life!

በግማሽ ዓመቱ የማዕድን ኢንዱስትሪ ምርት የማሳደግ ስራዎች አፈጻጸም 91 በመቶ ተሳክቷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት የማዕድን ኢንዱስትሪ ምርት የማሳደግ ስራዎች አፈጻጸም 91 በመቶ ማሳካት መቻሉን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   ሚኒስቴሩ ባቀረበው የሥድሥት ወራት ሪፖርቱ÷በግማሽ ዓመቱ ትላልቅ ማዕድን አምራቾች የተሰጣቸውን…

በ20 ከተሞች በፀሐይ ኃይል የመጠጥ ውኃ ለማቅረብ እየተሠራ ነው – የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ ከአጋሮቹ ጋር በመተባበር በ250 ሚሊየን ብር ወጪ በፀሐይ ኃይል የመጠጥ ውኃ አቅርቦትን ለማከናወን እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ከተሞች በራሳቸው የመጠጥ ውኃ እንዲያቀርቡ፣ ከውኃ አቅርቦት ታሪፍ ሰብስበው…

በሥድሥት ወራት በጥበባት ዘርፍ ከ68 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ በጥበባት ዘርፍ በስድስት ወራት ውስጥ 68 ሚሊየን 583 ሺህ 998 ብር ገቢ መሰብሰቡን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ በሥድሥት ወራት በጥበባት ዘርፍ 90 ሚሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ፥ 68 ሚሊየን 583 ሺህ…

በሥድሥት ወሩ ለመሰብሰብ ከታቀደው 80 በመቶ ያህሉ ምርት ተሰብስቧል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርት ዘመኑ ለመሰብሰብ ከታቀደው 13 ነጥብ 95 ሚሊየን ሔክታር ውስጥ 11 ነጥብ 2 ሚሊየን ሔክታር ላይ ያለው ሰብል መሰብሰቡን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ የሥድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል፡፡ በሪፖርቱ ላይ…

የእንቅርት መንስኤዎች ፣ምልክቶች እና መፍትሔ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ ታይሮይድ የተባለ የፊተኛው አንገታችን አካባቢ ያለ የሰውነት ክፍል ሲያብጥ ወይም ሲተልቅ እንቅርት ይባላል፡፡ ነገር ግን አንገት ላይ ያለን እባጭ ሁሉ እንቅርት ነው ማለት ስለማይቻል ወደ ህክምና ተቋም በመሄድ መለየት እንደሚያስፈልግ ከፋና…

የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 6ኛ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ጉባኤው የሶማሌ ክልል መንግስትን የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ማሻሻያ የተደረገባቸው…

የአቅም ማሻሻያ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን በታርጫ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በመክፈቻው ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ በክልሉ የህዝብ…

የጂቡቲ የቢዝነስ ልዑክ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ የጅቡቲ ቢዝነሶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ላይ ቁልፍ ሚና እንዲጫወቱ ለማድረግ መንግስት በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን ተናገሩ፡፡ በጂቡቲ የንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሱፍ ዳዋሌህ የተመራ  የቢዝነስ…

አሜሪካ ኖርድ ስትሪም የጋዝ ማስተላለፊያ መስመርን ሳታፈነዳ አልቀረም ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከሞስኮ ወደ በርሊን የተዘረጋውን “ኖርድ ስትሪም” የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ሳታፈነዳ አልቀረም ተባለ፡፡ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እንደሚሉት አሜሪካ የሩሲያን እና የጀርመንን ትብብር እንደ ሥጋት ትመለከተዋለች፡፡…