Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ማርክ ሱዝማን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያና በፋውንዴሽኑ መካከል ያለው ግንኙነት የሚደነቅ እንደሆነ…

በትግራይ ክልል ነገ መደበኛ ትምህርት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት ነገ እንደሚጀመር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የ2016 የትምህርት ዘመንን ነገ ለማስጀመር ለትምህርት ማሕበረሰቡ ሥልጠና መስጠትን ጨምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት…

ሕገ-ወጥ የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕግ ውጪ ለስድስት ግለሰቦች የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ተጠርጣሪዎች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ። ክሱ የቀረበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ተረኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

አቶ ደመቀ መኮንን በ78ኛው የተመድ የመሪዎች ጉባዔ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 78ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡  ጉባዔው በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ…

በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዓመት የአረንጓዴ አሻራ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የወባ ስርጭትን ለመቆጣጠር ቴክኖሎጂን ማዳበርና መሳሪያዎችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል – ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የወባ ወረርሽኝ ለበርካታ ሰዎች በተለይም ለህፃናት ሞት አይነተኛ ምክንያት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዘጠነኛው የፓን አፍሪካ የወባ ትንኝ መከላከል ማህበር ዓመታዊ ስብሰባና ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

በጋምቤላ ክልል በወንዞች ሙላት በ9 ወረዳዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በዘጠኝ ወረዳዎች ወንዞች በመሙላታቸው ምክንያት ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የጋምቤላ ክልል መንግስት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ተወካይና የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኡሞድ ኡሞድ እንዳሉት የአብዛኛው…

ኮርፖሬሽኑ ከማላዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከማላዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር በትብብር መስራት የሚያስችል ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የማላዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልዑካን በማላዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማቋቋም ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች…

በኢትዮጵያ ተላላፊ በሽታዎችን ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት መተግበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተላላፊ በሽታዎችን ሳይከሰቱ ቀድሞ መለየትና መከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ መደረግ ጀመረ። የፕሮጀክቱን ትግበራ አስመልክቶ ዛሬ በአዲስ አበባ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመላ ሀገሪቱ የሚተገበረው ፕሮጀክቱ…

በነሐሴ ወር ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና 140 ሚልየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም ነሐሴ ወር ውስጥ ለውጭ ገበያ ከቀረበ 27 ሺህ ቶን ቡና 140 ሚልየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን…