የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ተልዕኮውን እንዲወጣ ከፋይናንስና ሰው ሃይል አንጻር አባል ሀገራት ዋጋ ከፍለዋል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የሚጠበቅበትን ተልዕኮ እንዲወጣ ከፋይናንስ፣ ሰው ሃይልና ጊዜ አንጻር አባል ሀገራት አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለዋል ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡
የምስራቅ…