Fana: At a Speed of Life!

የአጥንት መሳሳት መንስዔ እና የመከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤናማ እና ጠንካራ አጥንት ለሰውነታችን የተለያዩ ክፍሎች ከለላ በመሆን ከማገልገል ባሻገር ለጡንቻዎቻችን ጠንካራ መሠረት ሆነው በዕድሜያችን ማምሻ የተስተካከለ እና ያልጎበጠ አቋም እንዲኖረን ያስችሉናል፡፡ ከዕድሜ መግፋት ጋር ተያይዞ የሚመጣ…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በስዊዘርላንድ ኦራው በተካሄደው ዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ የተሳተፉት አምባሳደሯ ኢትዮጵያ በዘርፉ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተለያዩ ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተለያዩ ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በብሪታኒያ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የትምህርት ጉባዔ ጎን ለጎን ነው ከተለያዩ ሀገራት አቻወቻቸው ጋር የመከሩት፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታ ተገኝተዋል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያዘጋጀው እና…

የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ የተገኙ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል እየተሰራ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ እየተመዘገቡ ያሉ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴና ሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም…

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የራሱን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ ነው- የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የራሱን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆኑን የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ ዶክተር መብራቱ አለሙ ገለጹ። የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ዶክተር መብራቱ አለሙ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ። የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ዛሬ እንደሚጠናቅ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2015 በአምራቹና በፋይናንስ አቅራቢ ተቋማት መካከል የነበረውን የቅንጅት ክፍተት…

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጫላ ዋታን (ዶ/ር) ጨምሮ 15 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጫላ ዋታን (ዶ/ር) ጨምሮ 15 ተከሳሾች ላይ ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች…

የፌደራል ፖሊስ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በተለያዩ አካባቢዎች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ሥምንት ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ፣ በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን እና በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል መሆኑ…

አቶ ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋን ጆቢን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋን ጆቢን ጋር ተወያይተዋል። አቶ ኦርዲን ÷አምባሳደር ስቴፋን ጆቢን እና ልዑካቸው የሠላም፣ የመቻቻልና የአብሮነት ከተማ የሆነችውን የሐረር ከተማ በመጎብኘታቸው…