Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ተልዕኮውን እንዲወጣ ከፋይናንስና ሰው ሃይል አንጻር አባል ሀገራት ዋጋ ከፍለዋል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል የሚጠበቅበትን ተልዕኮ እንዲወጣ ከፋይናንስ፣ ሰው ሃይልና ጊዜ አንጻር አባል ሀገራት አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለዋል ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የምስራቅ…

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየውን ትምህርት በፍጥነት ለማስጀመር በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በግጭት ሳቢያ ተዘግተው የቆዩ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ስራ ለማስጀመር በትብብት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አመለወርቅ ሕዝቅኤል…

ከደረጃ በታች የሆኑ ከ1 ሺህ 86 ሜትሪክ ቶን በላይ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ 1 ሺህ 86 ነጥብ ሜትሪክ ቶን የተለያዩ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ማገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ4 ሺህ 349 አስመጪዎችን ጥያቄ በመቀበል ከ1 ሚሊየን 86 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን አስገዳጅ…

የተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ…

በምግብ ራስን ለመቻል የታቀደውን እቅድ እውን ለማድረግ የስንዴ ምርትን በወቅቱ መሰብሰብ ይገባል- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በምግብ ራስን ለመቻል የታቀደውን እቅድ እውን ለማድረግ የስንዴ ምርትን በወቅቱ መሰብሰብ ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በዱብቲ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን…

በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት በ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የእህል ግዥ እየተፈጸመ ነው – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሕብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ ባለስልጣን ገበያን ለማረጋጋት በ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ ከአርሶ አደሩ የእህል ግዥ እየፈጸመ መሆኑን አስታውቋል። በባለስልጣኑ የግብይት ትስስር ባለሙያ አቶ ፋንታሁን ወርቅዬ እንዳሉት÷ ግዥው በ1…

የአሜሪካ ጦር በካናዳ አየር ክልል ምንነቱ ያልታወቀ በራሪ ቁስ መትቶ መጣሉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ለጊዜው ምንነቱ ያልታወቀ በራሪ ቁስ በሰሜን ምዕራብ ካናዳ አየር ክልል ውስጥ መትቶ መጣሉ ተሰምቷል፡፡ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስቴር ጀስቲን ትሩዶ ÷ ምንነቱ ያልታወቀው ቁስ አካል በአሜሪካ ኤፍ-22 በተሰኘ ተዋጊ ጄት ተመትቶ መውደቁን…