Fana: At a Speed of Life!

የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን የሚገኘው የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዘገበ፡፡ የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ የተመዘገበው በሪያድ እየተካሄደ በሚገኘው 45ኛው የዓለም ቅርስ…

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ የጋራ አጀንዳችን ነው – ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ፣ የልማትና የሰላም ግንባታ ጉዳይ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳችን ሆኖ ይቀጥላል ሲል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ደስታ ዲንቃ እንዳሉት÷ የፖለቲካ አስተሳሰብ ልዩነቶች…

አምባሳደር ምስጋኑ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞችና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ስኮት ሀሪስ ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በሁለቱም ሀገራት የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት አገልግሎት ተቋማት መካከል…

ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል  ድል ሲቀናቸው ማንቼስተር ዩናይትድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከሜዳቸው ውጪ የተጫወቱት ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል ድል ሲቀናቸው በሜዳው የተጫወተው ማንቼስተር ዩናይትድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ሊቨርፑል ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስንን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ሲረታ÷ማንቼስተር ሲቲ…

የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ የቱርክ መርከቦች ሊቢያ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሊቢያ የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች የሚሆን ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ሁለት የቱርክ የባህር ሃይል መርከቦች ሊቢያ ደርሰዋል። መርከቦቹ 360 ድጋፍ ሰጪ ሰዎች እና 122 ተሽከርካሪዎች መያዛቸው ተገልጿል። የቱርክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር…

ከመስከረም 7 እስከ 11 የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስከረም 7 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደርን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል፡፡ ክልሎች…

ኮሚሽኑ በመዲናዋ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን እያስመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተወካዮች ልየታ ስራ በመዲናዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተደረገ መሆኑን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አመራሮችና አባላት ዕውቅና ሰጠ። በመርሐ-ግብሩ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤልን ጨምሮ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች ተገኝተዋል፡፡…

በአማራ ክልል የኮሌራ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሌራ መከላከያ ክትባት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል፡፡ የአማራ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት÷ የኮሌራ በሽታ ጎንደር እና ባህር ዳርን ጨምሮ በክልሉ ባሉ 28 ወረዳዎች መከሰቱን አስታውቋል፡፡…