Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ብሄራዊ አስተግባሪ ኮሚቴ በይፋ ስራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የፌዴራል ተቋማት ከተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የተዋቀረው የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ብሄራዊ አስተግባሪ ኮሚቴ ዛሬ በይፋ ስራውን ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና የእቃዎችና የአገልግሎት ‘ንግድ ኦፈር’ በቅርቡ…

በመዲናዋ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ት/ቤቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ለሕጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ የሚባሉ ጊዜያት ላይ አተኩሮ የሚሠራው የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት…

አባያ እና ጫሞን ለመታደግ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ ያሥፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙትን የአባያና ጫሞ ሐይቆች ከተደቀነባቸው የመጥፋት አደጋ ለማትረፍ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡ በተለያዩ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ለመጥፋት የተቃረቡት እነዚህ ሐይቆች በዓሳ ምርታቸው እና በመስኅብ…

ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሴራሊዮን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረትን ተልዕኮ አንግበው የሴራሊዮንን ምርጫ ታዛቢዎች የሚመሩት ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ማዳ ዎኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት የአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካዊ ጉዳዮች እንዲሁም የሠላምና ደኅንነት ኮሚሽነር…

በአማራ ክልል የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ ጎሃ ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የአማራ…

በመቀሌና አክሱም ከተማ የሚገኙ የደም ባንኮች በሙሉ አቅማቸው ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በመቀሌና አክሱም ከተሞች የሚገኙ የደም ባንኮች በሙሉ አቅማቸው ወደ ሥራ መግባታቸውን የኢትዮጵያ ደምና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሐብታሙ ታዬ÷ በሀገር አቀፍ…

በኦሮሚያ ክልል የ2ኛ ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የፊታችን እሁድ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ በክልሉ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ባለፉት አራት ዓመታት 13 ነጥብ 86 ቢሊየን ችግኝ መተከሉ እና 84 በመቶ መጽደቁ…

በኦሮሚያ ክልል ከ54 ቢሊየን ብር በላይ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ54 ቢሊየን 280 ሚሊየን 538 ሺህ ብር የተገነቡ 19 ሺህ 912 ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸውን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለአገልግሎት ዝግጁ የሆኑት ፕሮጀክቶች ከ30 ሚሊየን በላይ የሆኑ የሕብረተሰብ…

ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም እና ልማት ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የ2015 ዓ.ም የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድና የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…