Fana: At a Speed of Life!

ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አላማን ለማስፈፀም መንቀሳቀስ ተቀባይነት የለውም! ዘመናትን ባስቆጠረው የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሰት ግንባታ ሂደት በርካታ የምንኮራባቸውን የአብሮነት፣ የጀግንነት፣ ለጋራ ሀገራዊ ህልውና እና ሉዓለዊነት አብሮ መቆምን፣ አብሮ መዋደቅን በተግባር ያሳየንበትን እሴት…

በቱርክ እና ሶሪያ በመሬት መንቀጥቀጥ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ21 ሺህ ባለይ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 21 ሺህ መድረሱ ተገለፀ፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች አሁንም በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ለማግኘት ፍለጋ እያደረጉ ሲሆን ነገር ግን አደጋው ከተከሰተ አራተኛ ቀን…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት በማጽደቅ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ ባለፉት ሶስት ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ…

ከ2015/16 የመኸር እርሻ 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015/16 የመኸር እርሻ 50 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ለመሸፈን እና 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱ ተገለጸ። በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተከናወነው የስንዴ ልማት የተገኘው ውጤት በቀጣይ በስፋት ለመሥራት…

በፌዴራል ደረጃ ብቻ በሙስና ሊመዘበር የነበረ 753 ሚሊየን ብር ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በፌዴራል ደረጃ ብቻ በሙስና ሊመዘበር የነበረ 753 ሚሊየን ብር ማዳን መቻሉን የፌደራል የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ ተስፋዬ ሻሜቦ ባለፉት ስድስት ወራት የተሰሩ…

ትናንት ምሽት ባጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት ባጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ትናንት ምሽት 2:53 ሰዓት ላይ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በተለምዶ ዶሮ ማነቂያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ…

በግጭት ምክንያት የወደመ የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ዳግም ወደ ሥራ የመመለሱ ተግባር 95 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ ግጭት ምክንያት የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም ወደ ሥራ የመመለሱ ተግባር 95 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ለ59 ከተሞች /ዞኖች/ ወረዳዎች አገልግሎቱን ዳግም ለመመለስ ታቅዶ እስከ አሁን ለ56…

ለሥራ ወደ ውጪ የሚሄዱ ዜጎች መብትና ደህንነታቸው እንዲጠበቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሥራ ወደ ውጪ የሚሄዱ ዜጎች መብትና ደህንነታቸው የተጠበቀና የስምሪት ስርዓቱም በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን እየተሠራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከሳውዲ…

በ5 ዞኖች እና በ1 ልዩ ወረዳ የውጤት ማዳመርና ማመሳከር ሥራ እንደተጠናቀቀ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ይደረጋል- ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ዞኖች እና በ1 ልዩ ወረዳ የውጤት ማዳመርና ማመሳከር ሥራ እንደተጠናቀቀ ጊዜያዊ ውጤት ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ፡፡ የተዳመረና የተመሳከረ ጊዜያዊ ውጤት በልዩ ወረዳ ደረጃ ይፋ ከተደረገባቸው ውስጥ አሌ፣…

የዩኒቨርሲቲ የምርጫ ማስተካከያ ቀን እስከ ነገ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ቀን እስከ ነገ የካቲት 03 ቀን 2015 ዓ.ም መራዘሙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና በመንግስት…