Fana: At a Speed of Life!

የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት ዕድገት በሀገር ምርት ለመኩራት ወሳኝ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ምርት የሚኮራ ትውልድ ለመፍጠር የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት እድገት እና ጥራት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ ለ12ኛ ጊዜ 481 ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛና ለመጀመሪ ጊዜ ወደ ከፍተኛ ደረጃ…

አሜሪካ በላቦራቶሪ የጎለመሰ ሥጋ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በላቦራቶሪ የተፈበረከ ሥጋ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቅጃለሁ ብላለች፡፡ ይህን ተከትሎም አሜሪካ ከሲንጋፖር ቀጥላ በዓለም ላይ በላቦራቶሪ የሚፈበረክ ሥጋ ሽያጭ ላይ እንዲውል የፈቀደች ሀገር ሆናለች። ደቡብ አፍሪካ በዚሁ መንገድ ሥጋ ማምረት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ አረንጓዴ ልማት ሽግግር ለማድረግ ለሚያስፈልገው የገንዘብ ድጋፍ ጠንካራ ዘዴ መፍጠር እንደሚገባ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፈረንሳይ ፓሪስ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል" በሚል ርዕስ…

የ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት ድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በሚቀጥሉት አምስት አመታት ለሚተገበረው የተቀናጀ የአካባቢ ጥበቃና ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ተፈርሟል፡፡ ፕሮጀክቱ የአየር ንብረት አካታች ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ፣ ከአየር…

ዩክሬን ወደ ክሬሚያ በሚወስደው ድልድይ ላይ ጥቃት መፈፀሟን ሩሲያ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ወደ ክሬሚያ በሚወስደው የኮንሃር ድልድይ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈፀሟን ሩሲያ ገልፃለች፡፡ “የክሬሚያ መግቢያ” በመባል የሚታወቀው ይህ ድልድይ ክሬሚያን ከሩሲያ እና ከደቡባዊ የኬርሰን ግዛት ጋር የሚያገናኝ ሲሆን በድልድዩ ላይ በተፈጸመው…

በአዲስ አበባ ለ150 ሺህ 199 ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል- የትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለ150 ሺህ 199 የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የትምህርት ቢሮው የፈተና እና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክተር ዲናኦል ጫላ÷ ለፈተናው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፈረንሳይ ፓሪስ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በጉባዔው ላይ ለመሳተፍ ፈረንሳይ መግባታቸው ይታወሳል። በጉባዔው ላይ የፈረንሳዩ…

የበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባው የበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ፋብሪካ መገጣጠም ጀመረ። ፋብሪካው በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ሚኒባስ፣ መለስተኛ አውቶቡስ እና የከተማ አውቶቡስ ተሽከርካሪዎችን ማምረት መጀመሩን የበላይነህ ክንዴ…

የ60 ሺህ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ቅድመ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግስት እና የግል አጋርነት መርሐ ግብር የ60 ሺህ መኖሪያ ቤቶች ቅድመ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት አካሄደ፡፡ ቤቶቹ በ3 ዓመታት ውስጥ ተገንብተው ይጠናቀቃሉ መባሉን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡ ከ200…

የአፍሪካ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ከፍተኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን በእኩልነትና በምክንያታዊነት መጠቀም የሚያስችል ሁለተኛው ከፍተኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስብሰባው “የእኩል ምክንያታዊ የድንበር ተፋሰስ ወንዞች ተጠቃሚነት ለአፍሪካ ብልፅግና…