የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት ዕድገት በሀገር ምርት ለመኩራት ወሳኝ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ምርት የሚኮራ ትውልድ ለመፍጠር የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት እድገት እና ጥራት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡
ለ12ኛ ጊዜ 481 ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛና ለመጀመሪ ጊዜ ወደ ከፍተኛ ደረጃ…