ኮሚሽኑ በአዲስ አበባና በጋምቤላ በአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በጋምቤላ ክልል በሚካሄዱ የአጀንዳ ልየታ መድረኮች የሚሳተፉ ተወካዮችን መለየት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)÷ በአዲስ አበባ ተሳታፊዎችን…