የመስኖ መሰረተ ልማትን ለመደገፍ የሚያስችል ውይይት ከኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሃመድ የተመራ ልዑክ ከደቡብ ኮሪያ ሪፐብሊክ ኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር በሚኒስቴሩ ለማከናወን የታቀዱትን ፕሮጀክቶች ሊደግፍ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል፡፡
በውይይቱ ሚኒስትሯ…