የጤና ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በትብብር መስራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡
በጉብኝታቸውም “ባየናቸው ስራዎች በሀገራችን የጤና አገልግሎት እድገትን የሚያሳይ ተስፋ ሰጪ ለውጥ እንዳለ መረዳት…