Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው ከጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት ትብብር እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

አምባሳደር አየለ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኅብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር አየለ ሊሬ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ። በዚህም ወቅት አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቢያቸውን ከተቀበሏቸው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር…

ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ የማስተዋወቅ ስራ በፈረንሳይ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በፈረንሳይ ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የማስተዋወቅ ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ በኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራ የልዑካን ቡድን…

ከዔልሻዳይ የዕርዳታ ድርጅት ጋር ተያይዞ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት ግለሰቦች ላይ የምስክር ቃል መስማት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዔልሻዳይ የዕርዳታ ድርጅት ጋር ተያይዞ በከባድ የሙስና ወንጀል በተከሰሱት በእነ አቶ ምትኩ ካሳ ላይ የምሥክር ቃል መስማት ተጀመረ። የምስክር ቃል መሰማት የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…

የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ15 ሚሊየን ዶላር የተገዙ የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለስልጣኑ የፍሳሽ ቆሻሻ የማንሳት አገልግሎቱን የላቀ ለማድረግ ከዓለም ባንክ በተገኘ 15 ሚሊየን ዶላር ብድር የገዛቸውን 90 የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎች ተረከቧል፡፡ የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰርካለም ጌታቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የአየር ንብረት ለወጥ መከላከል ስራዎችን ከሌሎች ሀገራዊ የልማት እቅዶች ጋር አስተሳስሮ የመተግበር ስራ እየተከናወነ ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለወጥን የመከላከልና ተጽዕኖን የማላመድ ስራዎችን ከሌሎች ሀገራዊ የልማት እቅዶች ጋር አስተሳስሮ የመተግበር ስራ እየተከናወነ መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ…

ከኢኮኖሚ፣ ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ከ1 ሺህ በላይ መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢኮኖሚ፣ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ባለፉት ስድስት ወራት በ1 ሺህ 380 መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የኢኮኖሚ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ፍርዴ ቸሩ…

በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ነጥብ 494 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ነጥብ 494 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አባይ መንግስቴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ ከ900 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 933 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ እስካሁን በተከናወነ ዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ ተግባራት÷ 39 ሺህ 382 ኢትዮጵያውያንን መመለስ መቻሉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

በጋምቤላ ክልል በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ አልሚዎች ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በክልሉ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፁ። አቶ ኡሞድ በክልሉ በጎግ ወረዳ ኡበላ አካባቢ አንድ ባለሃብት እያከናወኑት ያለውን…