የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው ከጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት ትብብር እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር አየለ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ Alemayehu Geremew Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኅብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር አየለ ሊሬ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ። በዚህም ወቅት አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቢያቸውን ከተቀበሏቸው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ የማስተዋወቅ ስራ በፈረንሳይ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በፈረንሳይ ዓለም አቀፍ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የማስተዋወቅ ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ በኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራ የልዑካን ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከዔልሻዳይ የዕርዳታ ድርጅት ጋር ተያይዞ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት ግለሰቦች ላይ የምስክር ቃል መስማት ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዔልሻዳይ የዕርዳታ ድርጅት ጋር ተያይዞ በከባድ የሙስና ወንጀል በተከሰሱት በእነ አቶ ምትኩ ካሳ ላይ የምሥክር ቃል መስማት ተጀመረ። የምስክር ቃል መሰማት የተጀመረው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ15 ሚሊየን ዶላር የተገዙ የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎችን ተረከበ ዮሐንስ ደርበው Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለስልጣኑ የፍሳሽ ቆሻሻ የማንሳት አገልግሎቱን የላቀ ለማድረግ ከዓለም ባንክ በተገኘ 15 ሚሊየን ዶላር ብድር የገዛቸውን 90 የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎች ተረከቧል፡፡ የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰርካለም ጌታቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአየር ንብረት ለወጥ መከላከል ስራዎችን ከሌሎች ሀገራዊ የልማት እቅዶች ጋር አስተሳስሮ የመተግበር ስራ እየተከናወነ ነው – ዶ/ር ፍጹም አሰፋ Melaku Gedif Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለወጥን የመከላከልና ተጽዕኖን የማላመድ ስራዎችን ከሌሎች ሀገራዊ የልማት እቅዶች ጋር አስተሳስሮ የመተግበር ስራ እየተከናወነ መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከኢኮኖሚ፣ ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ከ1 ሺህ በላይ መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱ ተገለጸ Shambel Mihret Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢኮኖሚ፣ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ባለፉት ስድስት ወራት በ1 ሺህ 380 መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የኢኮኖሚ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ፍርዴ ቸሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ነጥብ 494 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ Amele Demsew Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ2 ነጥብ 494 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አባይ መንግስቴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ ዓረቢያ ከ900 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Mikias Ayele Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 933 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ እስካሁን በተከናወነ ዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ ተግባራት÷ 39 ሺህ 382 ኢትዮጵያውያንን መመለስ መቻሉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ አልሚዎች ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለጸ Mikias Ayele Feb 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በክልሉ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፁ። አቶ ኡሞድ በክልሉ በጎግ ወረዳ ኡበላ አካባቢ አንድ ባለሃብት እያከናወኑት ያለውን…