Fana: At a Speed of Life!

“የአብሮነት ቀን” በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጷጉሜን 6 "የአብሮነት ቀን" በተለያዩ መርሐ ግብሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ የጷጉሜን 6 የአብሮነት ቀን"“በህብር የተሰራች ሀገር”በሚል መሪ ሀሳብ ነው በመንግሥት እና በግል ተቋማት እየተከበረ የሚገኘው፡፡ የቀኑ መከበርም…

የህዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቅ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ለትውልድ አሻራ ማስቀመጥ እንደሚቻል ማሳያ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቅ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ለትውልድ የሚሸጋገር አሻራ ማስቀመጥ እንደሚቻል ትምህርት የሰጠ መሆኑን ምሁራን ገለጹ፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት…

11ኛው የዓመቱ በጎ ሰው ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የዓመቱ በጎ ሰው ሽልማት ሥነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በሽልማት ስነ-ሥርዓቱ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀና እንድትል ላደረጉ እና የተለያዩ በጎ ስራዎችን ላከናወኑ በጎ ሰዎች እውቅና ተሰጥቷል። ባለፋት 10 ዓመታት…

በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተዘጋጀ ብሔራዊ የጸሎት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተዘጋጀ ብሔራዊ የጸሎት መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ተካሂዷል፡፡ የጸሎት መርሐ ግብሩ አዲሱን 2016 ዓመተ ምህረት በይቅርታና በእርቅ መቀበልን ዓላማ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመርሐ ግብሩ አዲሱ…

በኒውካስል ግማሽ ማራቶን አትሌት ታምራት ቶላ አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ኒውካስል በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ታምራት ቶላ አሸንፏል፡፡ አትሌት ታምራት ቶላ ርቀቱን 59 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነው፡፡ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሙክታር እድሪስ ደግሞ…

በመልካም ስነ-ምግባር የታነጸ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ለማፍራት የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልድን በስነ-ምግባር በማነጽ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ለማፍራት የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡ ጳጉሜን 5 የትውልድ ቀን "ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።…

የቄራዎች ድርጅት ለበዓሉ ጤንነቱ የተረጋገጠ የእርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ጤንነቱ የተረጋገጠ የእንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አታክልቲ ገ/ሚካኤል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

በሥነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት መስራት ይገባል – ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ ምግባር የታነጸና ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራበትእንደሚገባ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)…