Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ “የቤተሰብ የውጪ ምንዛሬ መላኪያ ቀን” ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ "የቤተሰብ የውጪ ምንዛሬ መላኪያ ቀን" በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ ተከብሯል። መርሐ ግብሩን ያዘጋጁት÷ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት (ጂአይዜድ) እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ነው።…

አቶ ርስቱ ይርዳ ምርጫው በሠላም እንዲጠናቀቅ ድጋፍ ላደረጉ ሁሉ ምሥጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በወላይታ ዞን የተካሔደው ዳግም የሕዝበ ውሳኔ ምርጫ በሠላም እንዲጠናቀቅ ድጋፍ ያደረጉ አካላትን አመሠገኑ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ÷ የሕዝበ ውሳኔው አጠቃላይ ሂደት ውጤታማ እንዲሆን ብሔራዊ…

የጣሪያ እና ግድግዳ ግብርን ምክንያት በማድረግ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት አይቻልም- ከተማ አስተዳደሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣሪያ እና ግድግዳ ግብርን ምክንያት በማድረግ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ከጣሪያ እና ግድግዳ ግብር ጋር በተያያዘ አንዳንድ አከራዮች በተከራዮች ላይ የዋጋ…

ኢትዮጵያ በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ አጋርነቷን ለማጠናከር እየሠራች ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር እየሰራች መሆኗን የሥራ ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ በሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ ልዑክ በጀርመን ሙኒክ ባካሄደው…

አሜሪካ የታይዋንን መሪ እንዳትቀበል ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ኬቨን ማካርቲ የታይዋንን መሪ ዛይ ኢንግ ዌን ተቀብለው እንዳያነጋግሩ ቻይና ጠየቀች፡፡ የታይዋንን መሪ ማነጋገር “የአንድ ቻይና”ን መርኅ እና ሉዓላዊነት መጣስ ነው ብላለች ቻይና፡፡ የቻይና እና የአሜሪካ መሪዎች…

በኢትዮጵያ ለሚገኙ ስደተኞችና ተቀባዮች ከአጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋር ድርጅቶች እና ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ስደተኞችና የተቀባይ ማህበረሰብ እየገጠማቸው ያለውን ችግር ለማቃለል አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡ የዓለም የስደተኞች ቀን "ተስፋ ከአገር ባሻገር"በሚል መሪ ሀሳብ በአገር አቀፍ…

በመድኃኒት ለማይታከም የሚጥል በሽታ ቀዶ ሕክምና በኢትዮጵያ ለመጀመር ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመድኃኒት ለማይታከም የሚጥል በሽታ ቀዶ ሕክምና በኢትዮጵያ ለመጀመር ስምምነት ላይ መደረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕክምናውን ከስልጠና ጋር ለማስጀመር በእስራኤል ሀገር የሚገኘው “ኢንፊ” ተቋም ከኢትዮ-ኢስታንቡል ጄነራል ሆስፒታል፣ ከጤና…

በፈረንጆቹ 2100 የሂማሊያ የበረዶ ግግር 75 በመቶ ሊቀልጥ እንደሚችል ሪፖርት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2100 ከሂማሊያ የበረዶ ግግር ውስጥ 75 በመቶው ሊቀልጥ እንደሚችል ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ። በእስያ ሂንዱ ኩሽ ሂማሊያ የሚገኘው የበረዶ ግግር ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየቀለጠ መሆኑንም ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል።…

በኢትዮጵያ የማህበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ መረጃ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ያጠናውየማህበራዊ ሚዲያ የጥላቻ ንግግር እና ሀሰተኛ የመረጃ ስርጭት ሀገራዊ ሪፖርት ይፋ ሆኗል ። ከታኅሣሥ 2014 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 2015 ዓ.ም÷ በፌስቡክ፣ ቲዊተር፣ ዩቲዪብ ፣ ኢንስታግራም እና ቲክቶክ…

የኢጋድ ምግብ ደህንነት እና የድህረ ምርት ብክነት አስተዳደር ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮረ ስብስባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የምግብ ደህንነት እና የድህረ ምርት ብክነት አስተዳደር ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮረ የሚኒስትሮች ስብስባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባኤ አላማ ስትራቴጂዎቹ…