Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ከሆኑት ማይክ ሀመር ጋር በጽኅፈት ቤታቸው መምከራቸው ተገለጸ። በውይይታቸውም የኢትዮጵያና የአሜሪካ የሁለትዮሽ ጉዳዮች እንዲሁም ቀጣናዊ፣ አኅጉራዊ እና…

ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ለአንድ ወገን ባደሉ ስምምነቶች ከልማት አትታቀብም -አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ የቀጣናው እና የተፋሰሱን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋገጥ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም ÷ግድቡ ኢትዮጵያውያን ብዙ ሆነው እንደ አንድ በአንጡራ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡: የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ÷ መጪው ዓመት ፀረ-ህብረብሔራዊ አንድነት ኃይሎች…

ርዕሳነ መስተዳድሮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ÷የምንቀበለው አዲሱ 2016 ዓ.ም የሀገራችንን ታላቅነት የምናረጋግጥበት እንዲሆን ሁሉም…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ለ630 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የ2016 ዓም አዲስ ዓመት በማስመልከት ለ630 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ ። የክልሉ መንግስት በሰባት ማረሚያ ቤቶች በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ አግኝተው የፍርድ ጊዜያቸውን በመፈፀም ላይ ከሚገኙ የሕግ…

ህብረተሰቡ ከእርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ አዘጋጅቶ በወቅቱ ለገበያ እንዲያቀርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ በማዘጋጀት በወቅቱ ለገበያ ማቅረብ እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው፥ በኢትዮጵያ ከእርድ የሚገኝን…

የሲዳማ ክልል ለ1 ሺህ 205 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ለ1 ሺህ 205 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ሃላፊ አቶ ማቶ ማሩ እንደገለፁት÷ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎቹ ይቅርታ አድርገዋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው “በፈጣሪ ቸርነት 2015ን አልፈን ወደ አዲሱ ዘመን ደርሰናል ፤ ኢትዮጵያም በውጣ ውረድ ውስጥ እያሸነፈች…

የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አራተኛ ሙሌት መጠናቀቅ አስመልክቶ የዓለም መገናኛ ብዙኃን ምን አሉ ?

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ደረጃ አከራካሪ ሆኖ የቆየው በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ በሥኬት መሞላቱን ኢትዮጵያ ካስታወቀች በኋላ ግብፅ ቁጣዋን ማሰማቷን ቢቢሲ ዘግቧል። ቢቢሲ ምንም እንኳን ኢትዮጵያ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር…

የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ የተከናወነ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለታችኛው ተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ መከናወኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባል ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) ገለጹ። የታላቁ…