Fana: At a Speed of Life!

አምራች ኢንተርፕራይዞች በተኪ ምርቶች እንዲሰማሩ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች በተኪ ምርቶች ላይ እንዲሰማሩ የሚያስችል የ10 ዓመት ዕቅድ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል፡፡ ፍኖተ ካርታው ከጀርመን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ጂ አይ ዜድ) ጋር…

1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ ዘይት ለህብረተሰቡ ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ከጅቡቲ የገዛውን ፓልም የምግብ ዘይት ወደ ሀገር ውስጥ አጓጉዞ ለህብረተሰቡ እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እስካሁን ከ1 ሚሊየን 196 ሺህ በላይ ሊትር ዘይት ለህብረተሰቡ መሠራጨቱን እና ሥርጭቱ አሁንም…

አቶ ማሞ ምህረቱ እና ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ ንግድ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከፈረንይ ንግድ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያለውን የንግድ ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቱርክ እና ሶርያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ እና ሶርያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫ በደረሠው ጉዳት ማዘናቸውን ገልጸዋል።…

በደቡብ ክልል 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች የተካሔደው ሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ተጠናቆ ቆጠራ ተጀምሯል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች የተካሄደው የሕዝበ ውሣኔ ድምፅ አሰጣጥ ሒደት ተጠናቆ ቆጠራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።   ቦርዱ በክልሉ ኮንሶ፣ ደቡብ…

የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የተቋም ምርጫቸውን እስከ ፊታችን የካቲት 2 ቀን ድረስ ማስተካከል ይችላሉ-ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና በመንግስት ተቋማት ገብተው መማር የሚፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫቸውን በየትምህርት ቤታቸው እስከ የካቲት 02 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል እንደሚችሉ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በልማት ስራ ለመሳተፍ ከመጡ የክልሉ ተወላጅ ዳያስፖራዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ሙስጠፌ በራሳቸው ተነሳሽነት በሀገር ወዳድ ስሜት በክልሉ ልማት ላይ ለመሳተፍ ወደ ክልሉ ለመጡት የክልሉ ተወላጅ…

በወላይታ፣ጌዴኦና ጎፋ ዞኖች የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሒደቱ በሰላም ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ፣ጌዲኦ እና ጎፋ ዞኖች ሲካሄድ የነበረው የደቡብ ኢትዮጵያ ምስረታ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት በሰላም መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡ በወላይታ ዞን ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት በሰላም ተጠናቆ…

ኢትዮ ቴሌኮም “ኢትዮቴል ኢኖቬሽን” የተሰኘ አዲስ ፕሮግራም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለበርካታ ዜጎች የሥራ እድል ሊፈጥር የሚያስችል "ኢትዮቴል ኢኖቬሽን" የተባለ አዲስ ፕሮግራም በይፋ አስጀመረ።   የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ÷ በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረው አዲስ ፕሮግራም…

የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ አሁን ባለው እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።   ከዛሬ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም…