Fana: At a Speed of Life!

ለ34 የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በ2024 የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሴቶች እግር ኳስ የአፍሪካ ዞን የመጀመርያ ዙር ማጣርያ ከቻድ ጋር ለተደለደለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 34 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ፡፡ ቡድኑ ለጨዋታው ለሚያደርገው ዝግጅት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል…

የአፍሪካ ኅብረት የቡድን 20 ሀገራት አባል እንዲሆን ሕንድ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ ኅብረት የቡድን 20 አባል ሀገራትን እንዲቀላቀል የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሙዲ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ ናሬንድራ ሙዲ ÷ ለአባል ሀገራቱ መሪዎች በደብዳቤ ጥያቄያቸውን ያስገቡት ሀገራቸው ሕንድ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ የቡድን 20…

በምዕራብ ኦሞ ዞን ከ22 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምዕራብ ኦሞ ዞን ከ22 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቋል፡፡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ በአርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ የድርቅ መቋቋምና ዘላቂ የአርብቶ…

አሜሪካና ቻይና ግንኙነታቸውን ለማደስ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አሜሪካ እና ቻይና ሻክሮ የቆየውን ግንኙነታቸውን ለማደስ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ወደ ቻይና አቅንተው ከቻይና አቻቸው ቺን ጋንግ ጋር በቤጂንግ መገናኘታቸውን አልጀዚራ…

ለወላይታ ዞን ሕዝበ ውሳኔ አስፈላጊ የምርጫ ግብዓቶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች ደርሰዋል- ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ነገ በድጋሚ ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች መድረሳቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በነገው ዕለት በዞኑ በድጋሚ ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ቦርዱ…

የአፍሪካ ህጻናት ቀን በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህጻናት ቀን "ሰላም፣ ፍቅር፣ እንክብካቤና ጥበቃ ለሁሉም ህፃናት" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ የዘንድሮው የአፍሪካ ህጻናት ቀን በኢትዮጵያ ለ32ኛ ጊዜ ነው በአዲስ አበባ ጊዮን ሆቴል በተለያዩ ዝጅቶች እየተከበረ…

የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በሰላማዊ ድርድር ሊያበቃ ይገባል- ሲሪል ራማፎሳ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የሰላም ልዑካን ቡድን አካል በመሆን ሩሲያ የሚገኙት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ÷ ለሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ጦርነት መቆም እንዳለበት ተናግረዋል። ራማፎሳ ትናንት በሴንት ፒተርስበርግ በኮንስታንቲኖቭስኪ ቤተ…

የኦሮሞ ምሁራን ምርምር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምሁራን ምርምር ስራዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች፣ሃደ ሲንቄዎች፣ ምሁራን እና ሌሎች ባለድርሻ…

ሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡ ተፋላሚ ሃይሎቹ በአሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አደራዳሪነት ነው ለሶስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት፡፡ የተኩስ አቁም…