Fana: At a Speed of Life!

ጥንካሬዎችን በማስቀጠልና ስህተቶችን በማረም ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት እንሰራለን- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥንካሬዎችን በማስቀጠል እና ስህተቶችን በማረም ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት እንሰራለን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደር እና የፖለቲካ ማዕከል ስራ ማስጀመሪያ…

በሐረር ከተማ በእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋዴዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ ሰሞኑን ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋዴዎች ጋር ውይይት ተካሄደ። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሐረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ÷ በፎረንሲክ ባለሙያ…

“የትውልድ ቀን” በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘የትውልድ ቀን’ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል። የዛሬው የጳጉሜ 5 የትውልድ ቀን “ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይትን ጨምሮ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተከብሯል፡፡ በመድረኩ…

የትውልድ ቀን ‘ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር’ በሚል መሪ ቃል ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትውልድ ቀን ‘ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር’ በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ተከብሯል። በአከባበሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።

የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ ኢትዮጵያውያን ተባብረን በመሥራታችን ፈጣሪ ረድቶናል ብለዋል በማህበራዊ ትስስር…

በመዲናዋ የሕጻናት መጫወቻና የወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያዎች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተከበረ በሚገኘው የትውልድ ቀን በአዲስ አበባ አምስት የመደመር ትውልድ የሕጻናት መጫወቻ እና የወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እየተመረቁ ነው፡፡ ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የትውልድ ቀን “ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ…

መልካም እሴቶችን አጎልብተን መጠቀም ከቻልን ለነገው ትውልድ የበጎ እሴቶች በረከት እንደምናወርስ አያጠራጥርም-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መልካም እሴቶችን ደግሞ አጎልብተን መጠቀም ከቻልን ለነገው ትውልድ የበጎ እሴቶች በረከት እንደምናወርስ አያጠራጥርም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የትውልድ ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት…

በሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር  ከ2ሺህ በላይ  ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ2ሺህ በላይ መድረሱ ተነገረ፡፡ አርብ ምሽት በማዕከላዊ ሞሮኮ በሬክተር ስኬል 6 ነጥብ 8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱ ይታወቃል፡፡ በዚህም እስካሁን የሟቾች ቁጥር ከ2ሺህ መብለጡ ነው…