Fana: At a Speed of Life!

እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረብ- እስራኤል ግጭት ምክንያት ግንኙነታቸው ሻክሮ የቆየው እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተሰማ፡፡ የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን እና ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀ መንበር…

በመዲናዋ ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን እንደተቻለ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባላት የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት…

የዜጎች ፍትሃዊ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት አለባቸው – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት በመፍጠር የዜጎችን ፍትሃዊ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች መመለስ አለብን ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ውይይት…

በትግራይ ክልል 12 አይነት መደበኛ ክትባቶች እየተሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ 12 አይነት መደበኛ ክትባቶች እየተሰጡ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በሚኒስቴሩ የእናቶችና ህጻናት ክትባት ዴስክ ሃላፊ መልካሙ አያሌው እንደገለጹት÷ ከሰላም ስምምነቱ ወዲህ…

2 ቅርሶች በዓለም አቀፍ ቅርስነት እንዲመዘገቡ የዩኔስኮ ጉባዔ እየተጠበቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የሚዳሰስ እና አንድ የማይዳሰስ በድምሩ ሁለት ቅርሶችን በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ጉባዔ እየተጠበቀ ነው፡፡ በሚዳሰሱና በማይዳሰሱ ቅርሶች ከክልሎች በዩኔስኮ…

የእድሜ ተገቢነት እርምጃው ቀጥሏል- ፌዴሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶች እድሜ ተገቢነት እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ በአሰላ አረንጓዴው ስቴዲየም ከ20 አመት በታች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና  እየተካሄደ እንደሚገኝ የፌዴሬሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡ በሻምፒዮና…

የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 6 ወራት 37 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት 37 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡   የቢሮው ሃላፊ መስከረም ደበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በተያዘው በጀት ዓመት ከመደበኛ ግብር…

በአማራ ክልል የዕለት ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚቀርበው እርዳታ በቂ አይደለም – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ችግር ውስጥ ለሚገኙ ከ6 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ወገኖች ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአማራ ክልል የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽንአስታወቀ፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ወገኖች ብቻ ሳይሆኑ ግጭት…

የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የማስፋፊያ ግንባታ በልዩ ክትትል እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽሕፈት ቤት ባለቤትነት የማስፋፊያ ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ክትትል እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ግንባታው የሚካሄድበት ቦታ ውኃማና…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ አምባሳደርና ከአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ይቭጌኒ ተርኪን እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ጋር ትሬሲ ጃኮብሰን እና ጋር መክረዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ፥ ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ያላትን…