Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስዋዕትነት ቀን እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነዉ ፡፡ ቀኑን በማስመልከት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ በኢትዮጵያ…

ሀገርን ለማስቀጠል በየመስኩ መስዋዕትነት መክፈል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ታላቅ ተጋድሎ የቆመችን ሀገር ለማስቀጠል ሁሉም በተሰማራበት መስክ መስዋዕትነት መክፈል ይገባዋል ሲሉ ጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት ገለጹ። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!"…

የ2023ቱ የባሎንዶር ኮከብ ተጫዋቾች ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023ቱ የባሎንዶር ኮከብ ተጫዋቾች ዝርዝር ትላንት ምሽት ይፋ ተደርጓል፡፡ 30 ተጫዋቾች በቀረቡበት የባሎዶር የኮከቦች ዕጩ ዝርዝር ውስጥ የአምስት ጊዜ አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከፈረንጆቹ 2003 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ አለመካተቱ ተገልጿል፡፡…

የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሕይወት መስዕትነት…

መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር ይገባል- አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም መስክ ለሀገራቸው መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር፣ ማመስገንና ተገቢውን ክብር መስጠት እንደሚገባ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተናገረ። አትሌት ቀነኒሳ ኢትዮጵያ በሁሉም የሙያ መስክ በርካታ ጀግኖች ማፍራቷን ገልጿል፡፡ በአትሌቲክስ ዘርፍ…

የማር ምርታማነትን በዓመት ወደ 98 ሺህ ቶን ማሳደግ ችለናል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው አመት በጀመርነው "የሌማት ትሩፋት" ውጥን ዘመናዊ ዘዴዎችን ስራ ላይ በማዋል የማር ምርታማነትን በዓመት ወደ 98 ሺህ ቶን ማሳደግ ችለናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

ሀገራቸውን እያገለገሉ ያሉ አካላት የኢትዮጵያ ጀግኖች ናቸው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፀጥታ ተቋማት ውስጥ አባል ሆነው ሀገራቸውን እያገለገሉና መስዋዕትነት እየከፈሉ ያሉ አካላት የኢትዮጵያ ጀግኖች ናቸው ሲሉ የጋምበሌላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ፡፡ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ…

ኢትዮጵያ ሰንደቋን ከፍ የሚያደርጉ የጸጥታ ሃይሎችና ዜጎች አሏት – የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከትውልድ ወደ ትውልድ ባሳለፈቻቸው ወቅቶች የተለያዩ ፈተናዎች ቢገጥሟትም ሰንደቋን ከፍ የሚያደርጉ የጸጥታ ሃይሎችና ዜጎች እንዳሏት የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አመለከተ። በኮሚሽኑ ''በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር '' በሚል…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “የመስዋዕትነት” ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "የመስዋዕትነት" ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። ቀኑ እየተከበረ የሚገኘው "በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!" በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ ስለሀገርና ሕዝብ መሥዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን በማስታወስና ክብር በሚሰጡ…

ኢትዮጵያ በዘመናት ሂደት ትውልዶች በአኩሪ ገድላቸው ያፀኗት የጋራ ቤታችን ናት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት ሂደት ትውልዶች በአኩሪ ገድላቸው ያፀኗት የጋራ ቤታችን ናት ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ…