የሀገር ውስጥ ዜና 996 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Mikias Ayele Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ከሳኡዲ አረቢያ ዜጎችን የመመለስ ስራ 996 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። በዛሬው እለት ወደ ሀገር ከተመለሱት 996 ዜጎች መካከል 987 ወንዶች ሲሆኑ 9ኙ ደግሞ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም ዙሪያ ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ገለጻ ተደረገ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም እና በኢትዮጵያ ስለተመደቡት የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ባለሙያዎች ኃላፊነት ያላትን አቋም ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ግልፅ አደረገች፡፡ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፍትኅ ሚኒስቴር እና የውጭ ጉዳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሩሲያ የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጐን እንደምትቆም አረጋገጠች Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እንደትናንቱ ሁሉ ዛሬም የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም አረጋገጠች፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ፖርላማ የአፍሪካ አገራት እና የሩሲያ ምክር ቤት የትብብር ሀላፊ ኒኮላይ ኖቪችኮቭ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮኬይን ዕፅ የያዘን የውጭ ሀገር ዜጋ በማስመለጥ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሠረተ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ 27 ነጥብ 65 ኪሎ ግራም ኮኬይን የተሠኘ ዕፅ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሁለት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኢንስፔክተሮችን ጨምሮ በአጠቃላይ አራት ግለሰቦችላይ የሙስና ወንጀል ክስ…
Uncategorized ከድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው Feven Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳለው የነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ ከሚፈቅደው አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ ለመጠቀም…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ስርዓቶች ውስጥ ማካተት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እና የትምህርት ሚኒስቴር የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ስርዓቶች ውስጥ ማካተት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአንድ ማህበረሰብ ባህል፣ እሴትና ግብረ ገብነት እንዲጠበቅ ባህልና እሴቶቹን ለትውልድ ማስተማር ይገባል- ከንቲባ አዳነች Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድ ማህበረሰብ ባህል፣ እሴትና ግብረ ገብነት እንዲጠበቅ ባህልና እሴቶቹን ለትውልድ ማስተማር ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ 14ኛው ከተማ ዓቀፍ የባህል ፌስቲቫል “ባህሎቻችን የአንድነታችን ካስማ!” በሚል መሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ጎበኙ Mikias Ayele Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እየተሰሩ ያሉ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የህብረተሰቡን ችግር እየቀረፉ ይገኛሉ ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና 28ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው Amele Demsew Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የጉሚ በለል ውይይት መድረክ "ህገ ወጥ ንግድን እና ኮንትሮባንድን መከላከል የዜግነት ግዴታ ነው" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይት መድረኩ ላይ የኢፌዴሪ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው Mikias Ayele Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረብ- እስራኤል ግጭት ምክንያት ግንኙነታቸው ሻክሮ የቆየው እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተሰማ፡፡ የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን እና ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀ መንበር…