Fana: At a Speed of Life!

በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም ዙሪያ ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም እና በኢትዮጵያ ስለተመደቡት የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ባለሙያዎች ኃላፊነት ያላትን አቋም ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ግልፅ አደረገች፡፡ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፍትኅ ሚኒስቴር እና የውጭ ጉዳይ…

ሩሲያ የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጐን እንደምትቆም አረጋገጠች

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እንደትናንቱ ሁሉ ዛሬም የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም አረጋገጠች፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ፖርላማ የአፍሪካ አገራት እና የሩሲያ ምክር ቤት የትብብር ሀላፊ ኒኮላይ ኖቪችኮቭ…

የኮኬይን ዕፅ የያዘን የውጭ ሀገር ዜጋ በማስመለጥ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ 27 ነጥብ 65 ኪሎ ግራም ኮኬይን የተሠኘ ዕፅ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሁለት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኢንስፔክተሮችን ጨምሮ በአጠቃላይ አራት ግለሰቦችላይ የሙስና ወንጀል ክስ…

ከድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳለው የነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ ከሚፈቅደው አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ ለመጠቀም…

የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ስርዓቶች ውስጥ ማካተት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እና የትምህርት ሚኒስቴር የሰብዓዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ስርዓቶች ውስጥ ማካተት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እና…

የአንድ ማህበረሰብ ባህል፣ እሴትና ግብረ ገብነት እንዲጠበቅ ባህልና እሴቶቹን ለትውልድ ማስተማር ይገባል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድ ማህበረሰብ ባህል፣ እሴትና ግብረ ገብነት እንዲጠበቅ ባህልና እሴቶቹን ለትውልድ ማስተማር ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ 14ኛው ከተማ ዓቀፍ የባህል ፌስቲቫል “ባህሎቻችን የአንድነታችን ካስማ!” በሚል መሪ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እየተሰሩ ያሉ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የህብረተሰቡን ችግር እየቀረፉ ይገኛሉ ብለዋል፡፡…

28ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፅ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የጉሚ በለል ውይይት መድረክ "ህገ ወጥ ንግድን እና ኮንትሮባንድን መከላከል የዜግነት ግዴታ ነው" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይት መድረኩ ላይ የኢፌዴሪ…

እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረብ- እስራኤል ግጭት ምክንያት ግንኙነታቸው ሻክሮ የቆየው እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተሰማ፡፡ የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን እና ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀ መንበር…

በመዲናዋ ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን እንደተቻለ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባላት የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት…