Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 2015 በጀት ዓመት 27 ሺህ 768 ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል በመፍጠር የዕቅዱን 95 በመቶ ማሣካት መቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ገለጸ። ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና በ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ…

ዋልያዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ካይሮ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት ከግብፅ አቻቸው ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ መርሐ ግብርን ለማከናወን ካይሮ ገብተዋል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑን ተጫዋቾች እና አመራሮችን የያዘው ልዑክ ከ3 ሰዓታት በላይ በረራ በኋላ ካይሮ በሰላም መግባቱን የፌዴሬሽኑ…

የእስያ ሀገራት ግንኙነታቸውን አጠናክረው ከቀጠሉ በዓለም የሚፈጠሩ ለውጦችን በቀላሉ መቋቋም ይችላሉ  – ሊ ችያንግ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስያ ሀገራት ያላቸውን ግንኙነት አጠናክረው የሚቀጥሉ ከሆነ በዓለም የሚፈጠሩ አዳዲስ ለውጦችን በቀላሉ መቋቋም እንደሚችሉ የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ችያንግ ተናገሩ፡፡ 26ኛው የቻይና -ኤስያ የመሪዎች ጉባኤ በኢንዶኖዥያ ጃካርታ እየተካሄደ…

ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከተመድ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የክልሉ የካቢኔ አባላት ከተባበሩ መንግሥታት የተለያዩ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ÷በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት የደረሰውን ውድመት መልሶ ለመገንባት የረጅ…

በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች አገልግሎቶችን በጥሩ ሁኔታ እያገኙ እንደሆነ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት በኮምቦልቻ ከተማ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ሕክምናን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን በጥሩ ሁኔታ እያገኙ መሆናቸውን ተናገሩ። በማቆያው የፖሊስ አባላት ስነ- ምግባርን በተላበሰ መልኩ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ…

የሕብረተሰቡን ችግሮች ለመፍታት መረባረብ ይገባል – ከንቲባ ከድር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩና ሠራተኛው በቅንነትና ታማኝነት በማገልገል የሕብረተሰቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት እንዲረባረብ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር አሳሰቡ። በአስተዳደሩ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት "ኢትዮጵያን እናገልግል"…

የአገልጋይነት ቀንን በማስመልከት የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት በነጻ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 1 የአገልጋይነት ቀንን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የተለያዩ መስመሮች ነጻ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት መሰጠቱ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ የ13 ሚኒባስ ታክሲና የ3 ሃይገር ባስ ማኅበራት የጋራ ጥምር ኮሚቴ አስተባባሪ አቶ…

በመዲናዋ በአውቶብስና በከተማ ቀላል ባቡር ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ጳጉሜን 1 የአገልግሎት ቀንን ምክንያት በማድረግ በከተማ አውቶብስና በከተማ ቀላል ባቡር ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠ ነው። የብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ እና…

የሀገርና የህዝብ ወገንተኝነት ስሜት በመላበሰ  የህዝብና  መንግሥት አገልግሎት መስጠት ይገባል –  አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርና የህዝብ ወገንተኝነት ስሜት በመላበሰ የህዝብና  መንግሥት አገልግሎት መስጠት ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። ጳጉሜን 1 የአገልግሎት ቀን በክልሉ በፓናል ውይይትና በሌሎች መርሐ ግብሮች እየተከበረ…

አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ህብረተሰቡን በእኩልነትና በፍትሃዊነት ማገልገል አለባቸው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ከማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ የተለያዩ ተግባራትን አከናውነዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይም የዓለም ቅርስ በሆነው የጁገል ቅርስ የፅዳት ስራዎችን ያከናወኑ…