የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 2015 በጀት ዓመት 27 ሺህ 768 ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል በመፍጠር የዕቅዱን 95 በመቶ ማሣካት መቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ገለጸ።
ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና በ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ…