በመዲናዋ ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል-ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ሥድሥት ወራት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን እንደተቻለ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባላት የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት…