Fana: At a Speed of Life!

ተቋማት ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽኑን ሊደግፉት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑን ተቋማት በልዩ ሁኔታ ሊደግፉት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ በቅርቡ ወደ ዉይይት እንደሚገባ የተነገረለት ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን እስካሁን የነበረዉ ሂደትና ቅቡልነቱ መልካም እንደሆነ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ…

በሀገራዊና ከተማዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊና ከተማዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እና የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል፡፡ መድረኩ አዲስ አበባ ከተማ ከለውጡ…

ወላጅ አባቱን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በ23 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጅ አባቱን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ነብዩ ዘላለም የተባለ ግለሰብ በ23 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡ የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ነብዩ ዘላለም ህዳር 12 ቀን 2013 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ቦሌ ሚካኤል ቤተ-ክርስቲያን…

በአነስተኛ ግድቦች የመስኖ ልማትን ማጠናከርና የኤሌክትሪክ ኃይል አማራጭን የማስፋት ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአነስተኛ ግድቦች የመስኖ ልማትን ማጠናከርና የኤሌክትሪክ ኃይል አማራጭን የማስፋት ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በዱር እንስሳት እና መኖሪያቸው ላይ ሕገ ወጥ ተግባር የፈፀሙ 65 ግለሰቦች በሕግ እንዲጠየቁ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱር እንስሳት እና መኖሪያቸው ላይ ሕገ ወጥ ተግባራትን ፈጽመዋል ተብለው ከተጠረጠሩ 111 ሰዎች መካከል በ65 ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈ፡፡ የዱር እንስሳትን መኖሪያ ምቹ ለማድግ በሚከናወኑ ሥራዎች ላይ የደን ጭፍጨፋ፣ ሕገ ወጥ እርሻ፣ ሕገ…

የአካል ጉዳተኞች እኩል እድልና ሙሉ ተሳታፊነት እንዲረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ጉዳተኞች እኩል እድልና ሙሉ ሳታፊነት እንዲረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ አለም አቀፍ የስጋ ደዌ ቀን በኢትዮጵያ ለ24ኛ ጊዜ ፤ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ69ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በግማሽ ዓመቱ 18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 18 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የገቢ እና እቅድ ሥራ ሂደት ዳይሬክተር አትንኩት በላይ እንደገለጹት፥ በግማሽ ዓመቱ ከተለያዩ ምንጮች የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ…

በወላይታ ዞን ከ102 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የበዴሳ ኮንስትራክሽንና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ከ102 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የበዴሳ ኮንስትራክሽንና ኢንዲስትሪያል ኮሌጅ ተመርቋል፡፡ የኮሌጁ የግንባታ ስራ በ2008 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን ፥ በተለያዩ ምክንያቶች ቢጓተትም ቅድሚያ ተሰጥቶ ግንባታው እንዲጠናቀቅ…

በሲዳማ ክልል 416 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ416 ሺህ ሄክተር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ እንደሚሰራ የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ። የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው በዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ሌላወመሬራ ቀበሌ የተጀመረ ሲሆን ፥ ክልሉ ለአንድ ወር በሚቆየው የአፈርና ውሃ…

ዕድሜ እየጨመረ ቢሄድም የማስታወስ ችሎታን ለማቆየት የሚረዱ 6 መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች በዕድሜ እየገፉ ሲሄዱ የማስታወስ ችሎታቸው እየቀነሰ ይሄዳል፡፡ ይህ ደግሞ በሚመሩት የዕለት ተዕለት ሕይወት ላይ ተፅዕኖ ሲያሳድር ይስተዋላል፡፡ ጤናማ የሕይወት መርኆዎችን የሚከተሉ በዕድሜ የገፉ ሰዎች በዘር የሚከሰት የመዘንጋት…