Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ለመሳተፍ ሞቃዲሾ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምስራቅ አፍሪካ አልሸባብን የመዋጋት ዘመቻን ለማጠናከር በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ለመሳተፍ ሞቃዲሾ ገቡ፡፡ የመሪዎቹ ውይይት ለቀጣናዊ ችግሮች ቀጣናዊ መፍትሔ ለመስጠት ያለመ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡…

ኢጋድ በቀጣናው አደጋ በመመከት የጎላ አበርክቶ ማድረጉን ዋና ፀሀፊው ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት /ኢጋድ/ በቀጣናው የተከሰተውን ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋ በመመከት የጎላ አበርክቶ ማድረጉን የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ ተናገሩ፡፡ ኢጋድ በቀጣናው ያከናወናቸውን ተግባራት አስልክቶ 3ኛውን…

ዶ/ር ይልቃል ለተለያዩ የመንግሥት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ ለተለያዩ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።   በዚህ መሠረት ፦   1. ወ/ሮ ሰላማዊ አለማየሁ በቀለ-የአብክመ ርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት…

አሜሪካ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ወታደራዊ ድጋፎችን ለኪየቭ ልታደርግ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የረጅም ርቀት ሚሳኤሏን ጨምሮ እስከ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን ለዩክሬን ልታስታጥቅ መሆኑ ተሰማ፡፡ ዋሺንግተን ዩክሬን ለማስታጠቅ ያዘጋጀችው ከምድር የሚወነጨፍ ሚሳኤል እስከ 150 ኪሎ ሜትር ወደ ሩሲያ ግዛት…

ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለሰላም ላበረከተችው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በኢትዮጵያ የሰላም ድምፅ በመሆን ላበረከተችው አስተዋጽኦ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ በሚል ዕውቅና ሰጥቷታል። ኢጋድ ሦስተኛውን የድርጅቱ ዓመታዊ ሪፓርት…

ዓመታዊው የአሆላሌ ፌስቲቫል ከነገ ጀምሮ በደሴና ሃይቅ ከተሞች ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የአሆላሌ ፌስቲቫል ነገን ጨምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በደሴና ሃይቅ ከተሞች ይካሄዳል፡፡ በፌስቲቫሉ በደቡብ ወሎ ዞን ያሉ ሁሉም ወረዳዎች እንዲሁም የደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ሰሜን ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞንና ከተማ አስተዳደሮች በተጋባዥነት…

የኩላሊት ህመም ማኅበር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሠራተኞች ነፃ ምርመራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኩላሊት ህመም ማኅበር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሠራተኞች ነፃ የኩላሊት፣ የደም ግፊት፣ የስኳር ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥነ ስርዓት አካሄደ፡፡ ማኅበሩ ምርመራውን እና ግንዛቤ ፈጠራውን ያደረገው÷ ከሄማ አድቫንስድ ዲያግኖስቲክ…

ኤንዞ ፈርናንዴዝ የፕሪሚየር ሊጉ ውዱ ፈራሚ ሲሆን ማንቼስተር ዩናይትድ እና አርሰናል አማካይ አስፈርመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች በጥር ወር የመጨረሻ ሰአታት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል። የእንግሊዙ ቼልሲ በ107 ሚሊየን ፓውንድ የቤኔፊካውን ኤንዞ ፈርናንዴዝ አስፈርሟል፡፡ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የ22 አመቱን አርጀንቲናዊ ለማስፈረም ለወራት…

አምባሳደር ስለሺ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛና የአፍሪካ ጉዳይ ቢሮ ም/ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር እና ከአፍሪካ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አምባሳደር ሞሊ ፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሰላም ስምምነቱ አተገባበር ዙሪያ…

ለበጋ መስኖ ልማት ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን የአፋርና ጋምቤላ ክልሎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበጋ መስኖ ልማት ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን የጋምቤላና አፋር ክልሎች ገልጸዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ሃላፊ አጃክ ኡቻን እንዳሉት÷ ክልሉ በበጋ መስኖ የስንዴ ልማት 480 ሄክታር መሬት ለመሸፈን አቅዶ 139…