በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው ግለሰብ ላይ ተደራራቢ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው በረከት አለኸኝ ላይ 7 ተደራራቢ ክስ ተመሰረተበት።
ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ተረኛ ወንጀል ችሎት ነው።
ተከሳሹ በረከት…